ገና ፡ ከጅምሩ (Gena Kejemero) - መስፍን ፡ ጉቱ ፡ እና ፡ ቴዎድሮስ ፡ ታደሰ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
መስፍን ፡ ጉቱ ፡ እና ፡ ቴዎድሮስ ፡ ታደሰ
(Teodros Tadesse)

Lyrics.jpg

ልዩ ፡ እትም
(Esp)

ሰላም ነው
(Selam new)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፫ (2010)
ቁጥር (Track):

(3)

ርዝመት (Len.): 6:11
ጸሐፊ (Writer): ቴዎድሮስ ታደሰ
(Tewodros Tadesse
Property "Writer" has been marked for restricted use.
)
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የመስፍን ፡ ጉቱ ፡ እና ፡ ቴዎድሮስ ፡ ታደሰ ፡ አልበሞች
(Albums by Teodros Tadesse)

ገና ከጀምሮ
ውድቀቴ ሲጠባበቁ
በትንሽ፣ በትልቁ፣ ድካሜ ሲሰለቁ (፪)

ልቤ በጌታ፣ ሃሌሉያ ይበረታል እና
ዛሬ ከፍታ ነው፣ ይወጣል በምስጋና (፪)

ጅማሬ ታናሽ ቢመስል
ፍጻሜ ያማረ ነው
ያለኝ ጌታ ሰምቼ፣ በቤቱ፣ ጽንቻለሁ
ሟርተኞች የሟርቱ፣ ስንቶሽ ተነስቱ የሞቱ
የጠራኝ፣ የቀባኝ ጌታ
ኣይጥልህ፣ እኔን ላፍታ

ከሳሼ ኣልገባም፣ ኣንድ ነገር
ኣባቴ መሆን፣ እግዚኣብሔር
ልከሰኝ ቢፈልግ፣ ፍርዲ የለውም
ይህንን ኣምላክ፣ ምን ሞኝ ነው (፪)

ገና ከጀምሮ
ውድቀቴ ሲጠባበቁ
በትንሽ፣ በትልቁ፣ ድካሜ ሲሰለቁ (፪)

ልቤ በጌታ፣ ሃሌሉያ ይበረታል እና
ዛሬ ከፍታ ነው፣ ይወጣል በምስጋና (፪)

የማያልፍ የመሰለኚ፣ ያዘመን ካለፈልኝ
ነገንም በእርሱ ላይ ጥዬ
ልዘምር ተደላድዬ
ኤብን-ዔዘር ሆኖኛል እና
ልጨምር ብዙ ምስጋና
የረዳኝ ያገዘኝ ጌታ፣ ለሆነ እድል ፈንታ

ከሳሼ ኣልገባም፣ ኣንድ ነገር
ኣባቴ መሆን፣ እግዚኣብሔር
ልከሰኝ ቢፈልግ፣ ፍርዲ የለውም
ይህንን ኣምላክ፣ ምን ሞኝ ነው(፪)

ገና ከጀምሮ
ውድቀቴ ሲጠባበቁ
በትንሽ፣ በትልቁ፣ ድካሜ ሲሰለቁ (፪)

ልቤ በጌታ፣ ሃሌሉያ ይበረታል እና
ዛሬ ከፍታ ነው፣ ይወጣል በምስጋና (፪)

ከሳሼ ኣልገባም፣ ኣንድ ነገር
ኣባቴ መሆን፣ እግዚኣብሔር
ልከሰኝ ቢፈልግ፣ ፍርዲ የለውም
ይህንን ኣምላክ፣ ምን ሞኝ ነው(፬)