ሰው ፡ ቢጠየቅ (Sew Biteyeq) - ተመስገን ፡ ማርቆስ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ተመስገን ፡ ማርቆስ
(Temesgen Markos)

Temesgen Markos 4.jpg


(4)

ሰው ፡ ቢጠየቅ
(Sew Biteyeq)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፮ (2014)
ቁጥር (Track):

(10)

ርዝመት (Len.): 4:17
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የተመስገን ፡ ማርቆስ ፡ አልበሞች
(Albums by Temesgen Markos)

ሰው ፡ ቢተየቅ ፡ ስለምኞቱ
አለው ፡ ብዙ ፡ የሚናገረው
ዛሬ ፡ ታይቶ ፡ ስለሚጠፋ
ይጨነቃል ፡ ነገን ፡ ሳያውቀው

የእኔ ፡ መሻት ፡ አንድ ፡ ነገር
ስኖር ፡ ሳለሁ ፡ በዚች ፡ ምድር
ሁልጊዜ ፡ እንድኖር ፡ ከአንተ ፡ ጋር
አምላኬ ፡ ሆይ ፡ ይብዛልኝ ፡ ፀጋህ
ወዳጄ ፡ ሆይ ፡ ይብዛልኝ ፡ ፀጋህ
አባቴ ፡ ሆይ ፡ ይብዛልኝ ፡ ፀጋህ

የእኔ ፡ ቦታ ፡ ይሁን ፡ አንተ ፡ ጋር
አድራሻዬ ፡ ከዙፋንህ ፡ ስር
ዛሬም ፡ ፀጋህ ፡ ያግዘኝና
አልታጣም ፡ ሁሌ ፡ ከእግርህ ፡ ስር (፪x)

በምድር ፡ ያለው
ሁሉ ፡ ከንቱ ፡ ነው ፡ የከንቱ ፡ ከንቱ
ምንም ፡ ቢለፋ ፡ ምንም ፡ ቢደከም ፡ ሰው ፡ የለም ፡ ብርቱ
ሁሉ ፡ ከንቱ ፡ ነው ፡ የከንቱ ፡ ከንቱ
በምድር ፡ የሚገኝ ፡ ፍፁም ፡ ያልሆነ ፡ ጊዜያዊ ፡ ደስታ
ሁሉ ፡ ከንቱ ፡ ነው ፡ የከንቱ ፡ ከንቱ
ዕድሜ ፡ የሌለው ፡ እንደ ፡ እንፋሎት ፡ ታይቶ ፡ የሚጠፋ
ሁሉ ፡ ከንቱ ፡ ነው ፡ የከንቱ ፡ ከንቱ (፪x)

ሁሉ ፡ ከንቱ ፡ ነው ፡ የከንቱ ፡ ከንቱ (፪x)

አልፈልግም ፡ ሌላ ፡ ሌላ ፡ ከአንተ ፡ ሌላ ፡ ሌላ ፡ ሌላ
አይሆነኝም ፡ ከአንተ ፡ ሌላ ፡ ሌላ ፡ ሌላ
አልመኝም ፡ ሌላ ፡ ሌላ ፡ ከአንተ ፡ ሌላ ፡ ሌላ ፡ ሌላ
አያምረኝም ፡ ሌላ ፡ ሌላ ፡ ከአንተ ፡ ሌላ ፡ ሌላ ፡ ሌላ
ከአንተ ፡ ሌላ ፡ ሌላ ፡ ሌላ (፪x)

ዘለዓለሜ ፡ ይሁን ፡ አንተ ፡ ጋር
አድራሻዬ ፡ ከዙፋንህ ፡ ስር
ዛሬም ፡ ፀጋህ ፡ ያግዘኝና
አልታጣም ፡ ሁሌ ፡ ከእግርህ ፡ ስር (፪x)

በምድር ፡ ያለው
ሁሉ ፡ ከንቱ ፡ ነው ፡ የከንቱ ፡ ከንቱ
ምንም ፡ ቢለፋ ፡ ምንም ፡ ቢደከም ፡ ሰው ፡ የለም ፡ ብርቱ
ሁሉ ፡ ከንቱ ፡ ነው ፡ የከንቱ ፡ ከንቱ
በምድር ፡ የሚገኝ ፡ ፍፁም ፡ ያልሆነ ፡ ጊዜያዊ ፡ ደስታ
ሁሉ ፡ ከንቱ ፡ ነው ፡ የከንቱ ፡ ከንቱ
ዕድሜ ፡ የሌለው ፡ እንደ ፡ እንፋሎት ፡ ታይቶ ፡ የሚጠፋ
ሁሉ ፡ ከንቱ ፡ ነው ፡ የከንቱ ፡ ከንቱ (፪x)

ሁሉ ፡ ከንቱ ፡ ነው ፡ የከንቱ ፡ ከንቱ (፪x)