ገናና ፡ ነህ (Genana Neh) - ሳሙኤል ፡ ካሳሁን

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ሳሙኤል ፡ ካሳሁን
(Samuel Kassahun)

Samuel Kassahun 1.png


(1)

ያልተሰማ
(Yaltesema)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፭ (2013)
ቁጥር (Track):

(3)

ርዝመት (Len.): 4:48
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የሳሙኤል ፡ ካሳሁን ፡ አልበሞች
(Albums by Samuel Kassahun)

አዝ፦ ቅጥሬ ፡ መዳን ፡ ሆኖአል ፡ ጌታ
በሬ ፡ ምስጋና
ነገሥታት ፡ የክብርህን ፡ ጸዳል ፡ ያያሉ
አሕዛብ ፡ ለግርማህ ፡ ይሰግዳሉ
ብርሀን ፡ በርቶአልና ፡ በድቅድቁ (፫x)

ይገርማል ፡ የአንተ ፡ ጥበብ
ሰማይን ፡ ዘርግተሃል
በቃልህ ፡ ሁሉ ፡ ፀንቶአል
በቃልህ ፡ ሁሉ ፡ ፀንቶአል (፪x)

ብርቱ ፡ ነህ ፡ አንተ ፡ ብቻ ፡ ገናና ፡ ነህ ፡ ገናና (፪x)
ከፍ ፡ ያልከው ፡ ለዘላለም ፡ ገናና ፡ ነህ ፡ ገናና (፪x)
አትሻር ፡ አትለወጥ ፡ ገናና ፡ ነህ ፡ ገናና (፪x)
ከጥንትም ፡ ህያው ፡ ነበርክ ፡ ገናና ፡ ነህ ፡ ገናና (፪x)

አዝ፦ ቅጥሬ ፡ መዳን ፡ ሆኖአል ፡ ጌታ
በሬ ፡ ምስጋና
ነገሥታት ፡ የክብርህን ፡ ጸዳል ፡ ያያሉ
አሕዛብ ፡ ለግርማህ ፡ ይሰግዳሉ
ብርሀን ፡ በርቶአልና ፡ በድቅድቁ (፫x)

ከአፍህ ፡ የወጣው ፡ ቃል ፡ ገናና ፡ ነህ ፡ ገናና (፪x)
ያሻህን ፡ ይፈጽማል ፡ ገናና ፡ ነህ ፡ ገናና (፪x)
በከንቱ ፡ አይመለስ ፡ ገናና ፡ ነህ ፡ ገናና (፪x)
አይተናል ፡ ሲያረሰርስ ፡ ገናና ፡ ነህ ፡ ገናና (፪x)

አዝ፦ ቅጥሬ ፡ መዳን ፡ ሆኖአል ፡ ጌታ
በሬ ፡ ምስጋና
ነገሥታት ፡ የክብርህን ፡ ጸዳል ፡ ያያሉ
አሕዛብ ፡ ለግርማህ ፡ ይሰግዳሉ
ብርሀን ፡ በርቶአልና ፡ በድቅድቁ (፫x)

አሀዱ ፡ መጀመሪያ ፡ ገናና ፡ ነህ ፡ ገናና (፪x)
ተፈጥሮአል ፡ ባንተ ፡ ብቻ ፡ ገናና ፡ ነህ ፡ ገናና (፪x)
አይኖርም ፡ ካንተ ፡ ሌላ ፡ ገናና ፡ ነህ ፡ ገናና (፪x)
ኦሜጋ ፡ መደምደሚያ ፡ ገናና ፡ ነህ ፡ ገናና (፪x)

በኃይሉ ፡ ብርታት ፡ የገነነ
ከፍ ፡ ከፍ ፡ ከፍ ፡ ያለ
ከፍ ፡ ከፍ ፡ ከፍ ፡ ያለ (፬x)