ድል ፡ እየነሳሀው (Del Eyenesahew) - ሮማን ፡ ሎሬንሶ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ሮማን ፡ ሎሬንሶ
(Roman Lorenso)

Lyrics.jpg


(1)

ጌታ ፡ ብቻ ፡ ታማኝ ፡ ነው
(Gieta Becha Tamagn New)

ዓ.ም. (Year): ፲ ፱ ፻ ፺ ፱ (2006)
ቁጥር (Track):

(10)

ርዝመት (Len.): 4:26
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የሮማን ፡ ሎሬንሶ ፡ አልበሞች
(Albums by Roman Lorenso)

አዝ፦ በማለዳ ፡ ዋጀ ፡<፫
ሳይመሽብን ፡ ባረከን

የፍራኦን ፡ መራው ፡ ወደ ፡ ትፋት ፡ መንገድ
ድምጽህ ፡ ቀደመና ፡ አዳነን ፡ ከሞት
ፍቅርህ ፡ አስደናቂ ፡ ለእኔ ፡ እጅግ ፡ ልዩ ፡ ነው
ከአይምሮየ ፡ በላይ ፡ ሆኖልን ፡ ማየው

አዝ፦ በማለዳ ፡ ዋጀ ፡<፫
ሳይመሽብን ፡ ባረከን

ከሚተፋው ፡ ዓለም ፡ ማን ፡ ይታደገን
መሽሽጊያ ፡ አለት ፡ ማን ፡ ሊሆነን
እያልኩን ፡ ስጨነቅ ፡ ደርሰህ ፡ የኔ ፡ ጌታ
ትብታቤን ፡ በሙሉ ፡ እስራቴን ፡ ፈታ

አዝ፦ በማለዳ ፡ ዋጀ ፡<፫
ሳይመሽብን ፡ ባረከን

ከሃቲያቴ ፡ በደምህ ፡ ጌታ ፡ አነጻሀን
የመንግሥትህ ፡ ወራሽ ፡ ልጅህ ፡ አደረከን
እጅግ ፡ ተደነኩን ፡ በመዳኔ ፡ ጌታ
ከዚህ ፡ በላይ ፡ የለምና ፡ ለሰው ፡ እድል ፡ ፈንታ

አዝ፦ በማለዳ ፡ ዋጀ ፡<፫
ሳይመሽብን ፡ ባረከን