ዝም ፡ ብዬ (Zem Beyie) - እንዳለ ፡ ወልደጊዮርጊስ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
እንዳለ ፡ ወልደጊዮርጊስ
(Endale Woldegiorgis)

Endale Woldegiorgis 1.jpg


(1)

የወንጌል ፡ አርበኛ
(Yewengiel Arbegna)

ዓ.ም. (Year): ፲ ፱ ፻ ፺ ፯ (2004)
ቁጥር (Track):

(9)

ርዝመት (Len.): 5:25
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የእንዳለ ፡ ወልደጊዮርጊስ ፡ አልበሞች
(Albums by Endale Woldegiorgis)

አዝዝም ፡ ብዬ (እህህ) ፡ ወደፊት (እህህ) ፡ እገሰግሳለሁ
የኋላዬን ፡ ትቼ ፡ የፊቴን ፡ እይዛለሁ (፪x)
እይዛለሁ (፪x) ፡ ለጦር ፡ ያስከተተኝ ፡ እርሱን ፡ ደስ ፡ ያሰኘው
እይዛለሁ (፪x) ፡ ለጦር ፡ ያስከተተኝ ፡ እርሱን ፡ ደስ ፡ ያሰኘው

ለነሰንበላጥ ፡ ለነጊሳም
አዎርን ፡ ለሚል ፡ ሥራ ፡ ሊያስቆም
ከንቱ ፡ ለሆነው ፡ ለዚህ ፡ ካላቸው
አልንበረከክ ፡ ከቶ ፡ አልሰማቸው (፪x)

ለሥጋ ፡ ጥቅም ፡ ለነፍሴ ፡ ክሳት
እኔ ፡ አልዘምርም ፡ በዚህስ ፡ ወራት
ለአምላኬ ፡ ደስታ ፡ እሆንለታለሁ
ብዙ ፡ ሥራ ፡ ነው ፡ ከፊቴ ፡ ያለው (፪x)

አዝዝም ፡ ብዬ (እህህ) ፡ ወደፊት (እህህ) ፡ እገሰግሳለሁ
የኋላዬን ፡ ትቼ ፡ የፊቴን ፡ እይዛለሁ (፪x)
እይዛለሁ (እይዛለሁ) (፪x) ፡ ለጦር ፡ ያስከተተኝ ፡ እርሱን ፡ ደስ ፡ ያሰኘው
እይዛለሁ (እይዛለሁ) (፪x) ፡ ለጦር ፡ ያስከተተኝ ፡ እርሱን ፡ ደስ ፡ ያሰኘው

ለይናቅ ፡ ልጆች ፡ ለእኔ ፡ ፍሌሞች
በዐይን ፡ ሲታዪ ፡ ለረጃጅሞች
ወየው ፡ እዬዬ ፡ ብዬ ፡ አልጮህም
እኔ ፡ የማመልከው ፡ ሽንፈት ፡ አያውቅም (፪x)

ድንቃ ፡ ድንቅ ፡ አድርጐ ፡ አንዴ ፡ ጠርቶኛል
የእውነትን ፡ መንገድ ፡ አሳይቶኛል
ከብሬ ፡ ልምጣ ፡ ብዬ ፡ አልጠይቅም
ፍሬ ፡ ለሌለው ፡ ጊዜዬን ፡ አልፈጅም (፪x)

አዝዝም ፡ ብዬ (እህህ) ፡ ወደፊት (እህህ) ፡ እገሰግሳለሁ
የኋላዬን ፡ ትቼ ፡ የፊቴን ፡ እይዛለሁ (፪x)
እይዛለሁ (እይዛለሁ) (፪x) ፡ ለጦር ፡ ያስከተተኝ ፡ እርሱን ፡ ደስ ፡ ያሰኘው
እይዛለሁ (እይዛለሁ) (፪x) ፡ ለጦር ፡ ያስከተተኝ ፡ እርሱን ፡ ደስ ፡ ያሰኘው