ተከፈተ ፡ ለእኔ (Tekefete Lenie) - ዜማ ፡ ለክርስቶስ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ዜማ ፡ ለክርስቶስ
(Zema 4 Christ)

Zema 4 Christ 2.jpg


(2)

ክቡር ፡ ቀን
(Kebur Qen)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፮ (2013)
ቁጥር (Track):

(5)

ርዝመት (Len.): 5:50
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የዜማ ፡ ለክርስቶስ ፡ አልበሞች
(Albums by Zema 4 Christ)

ወደ ፡ አምላክ ፡ ልብ ፡ የሚያደርስ
አንድ ፡ ቅዱስ ፡ ደጅ ፡ አውቃለሁ
ከዚያም ፡ ደጅ ፡ ብርሃን ፡ ሲፈልቅ
መድሃኔቴን ፡ አያለሁ

አዝ፦ እንዴት ፡ ይገርማል ፡ አምላኬ
ያደጅ ፡ ተከፈተ ፡ ለእኔ
ለእኔ (ለእኔ) ፡ ለእኔ (ለእኔ) ፡ ተከፈተ ፡ ለእኔ

ያ ፡ ደጅ ፡ ለማንም ፡ አይዘጋም ፡ ሊገቡ ፡ ለሚወዱ
ለጌታም ፡ ሆነ ፡ ለሎሌ ፡ ለተጨነቁ ፡ ሁሉ

አዝ፦ እንዴት ፡ ይገርማል ፡ አምላኬ
ያደጅ ፡ ተከፈተ ፡ ለእኔ
ለእኔ ፡ ተከፈተ ፡ ለእኔ (ለእኔ) ፡ ለእኔ (ለእኔ) ፡ ተከፈተ ፡ ለእኔ

አንድ ፡ ቀን ፡ ወደ ፡ ሠማይ ፡ ስንደርስ ፡ ከመስቀል ፡ ስንፈታ
የሕይወት ፡ አክሊል ፡ ስንጭን ፡ ኢየሱስን ፡ ልናከብር

አዝ፦ እንዴት ፡ ይገርማል ፡ አምላኬ
ያደጅ ፡ ተከፈተ ፡ ለእኔ
ለእኔ (ለእኔ) ፡ ለእኔ (ለእኔ) ፡ ተከፈተ ፡ ለእኔ

አዝ፦ እንዴት ፡ ይገርማል ፡ አምላኬ
ያደጅ ፡ ተከፈተ ፡ ለእኔ
ለእኔ ተከፈተ ፡ ለእኔ (ለእኔ) ፡ ለእኔ (ለእኔ) ፡ ተከፈተ ፡ ለእኔ

ተከፈተ ፡ ለእኔ (፱x)
ተከፈተ ፡ ለእኔ
ተከፈተ ፡ የሰማይ ፡ ደጅ ፡ ለእኔ
ተከፈተ ፡ ለእኔ (አሃሃ)
ለእኔ ፡ ተከፈተ ፡ ለእኔ (አሃሃ)
ለእኔ ፡ ለእኔ ፡ ተከፈተ ፡ ለእኔ (አሃሃ)