ደረሰልኝ (Dereselegn) - ዘካሪያስ ፡ ጌታቸው

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ዘካሪያስ ፡ ጌታቸው
(Zekariyas Getachew)

Zekariyas Getachew 1.jpg


(1)

ደረሰልኝ
(Dereselegn)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፭ (2013)
ቁጥር (Track):

(1)

ርዝመት (Len.): 4:40
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የዘካሪያስ ፡ ጌታቸው ፡ አልበሞች
(Albums by Zekariyas Getachew)

አዬ

ደረሰልኝ ፡ ተራዬ
ደረሰልኝ ፡ ተራዬ
ላንሳ ፡ በገናዬን (፪x)

ደረሰልኝ ፡ ተራዬ
ደረሰልኝ ፡ ተራዬ
ላንሳ ፡ በገናዬን (፪x)

እባቡን ፡ ጊንጡንም ፡ አየረጋገጠ
አስማቱን ፡ መተቱን ፡ ድግምቱን ፡ ሟርቱን ፡ እየገለበጠ (አሄ)
እለፍ ፡ አለኝ ፡ ጌታ ፡ መንገዴን ፡ ከፋፍቶ
የሚያስፈራራውን ፡ ጠላቴንም ፡ መቶ
እለፍ ፡ አለኝ ፡ ጌታ ፡ መንገዴን ፡ ከፋፍቶ
የሚያስፈራራውን ፡ ጠላቴንም ፡ መቶ

በሞትና ፡ በእኔ ፡ አንድ ፡ እርምጃ ፡ ቀርቶ
ጌታም ፡ ከመሻሸ ፡ መጥቶ
የቀደመኝ ፡ መስሎት ፡ ከፊት ፡ ፊት ፡ የሮጠው
ዘግይቶ ፡ የመጣ ፡ አምላኬ ፡ ቀደመው (፪x)

ቀደመው ፡ አሆ (፬x)
ቀደመው ፡ አሆ (፬x)

ደረሰልኝ ፡ ተራዬ
ደረሰልኝ ፡ ተራዬ
ላንሳ ፡ በገናዬን (፪x)

ደረሰልኝ ፡ ተራዬ
ደረሰልኝ ፡ ተራዬ
ላንሳ ፡ በገናዬን (፪x)

እባቡን ፡ ጊንጡንም ፡ አየረጋገጠ
አስማቱን ፡ መተቱን ፡ ድግምቱን ፡ ሟርቱን ፡ እየገለበጠ (አሄ)
እለፍ ፡ አለኝ ፡ ጌታ ፡ መንገዴን ፡ ከፋፍቶ
የሚያስፈራራውን ፡ ጠላቴንም ፡ መቶ
እለፍ ፡ አለኝ ፡ ጌታ ፡ መንገዴን ፡ ከፋፍቶ
የሚያስፈራራውን ፡ ጠላቴንም ፡ መቶ

አልተኛም ፡ ለሰይጣን ፡ እንቅልፍ ፡ አይወስደኝ
መንገድ ፡ ላይ ፡ ሊያስቀረኝ ፡ ለሚተጋብኝ (፪x)
ይፈልጋል ፡ እንጂ ፡ ከመንገድ ፡ ሊያስቀረኝ
ጠላቴ ፡ የማይደፍረው ፡ ብርቱ ፡ ቅጥር ፡ አለኝ
ይፈልጋል ፡ እንጂ ፡ ከመንገድ ፡ ሊያስቀረኝ
ጠላቴ ፡ የማይደፍረው ፡ ብርቱ ፡ ቅጥር ፡ አለኝ

ብርቱ ፡ ነህ ፡ አሆ (፫x)
ብርቱ ፡ ቅጥር ፡ አለኝ
ብርቱ ፡ ነህ ፡ አሆ (፫x)
ብርቱ ፡ ቅጥር ፡ አለኝ