ሁሉ ፡ በእርሱ ፡ ሆነልኝ (Hulu Bersu Honelegn) - ዮሴፍ ፡ በቀለ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ዮሴፍ ፡ በቀለ
(Yoseph Bekele)

Lyrics.jpg


(3)

ስንቱን ፡ ላውራ
(Sentun Lawra)

ዓ.ም. (Year): ፲ ፱ ፻ ፺ ፰ (2005)
ቁጥር (Track):

(8)


ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የዮሴፍ ፡ በቀለ ፡ አልበሞች
(Albums by Yoseph Bekele)

 
አዝሁሉ ፡ በእርሱ ፡ ሆነልኝ (፪x)
እንደ ፡ ጠላቴ/ከሳሼ ፡ አልሆነብኝም
ጌታ ፡ አሸነፈልኝ ፡ ሃሌሉያ (፪x)
ተሻገርኩኝ (፪x) ፡ አቅፎ ፡ ደግፎ ፡ አሻገረኝ
እጄን ፡ ይዞኝ ፡ ጌታ ፡ እጄን ፡ ይዞኝ ፡ አዎ
እጄን ፡ ይዞኝ ፡ ኢየሱስ ፡ እጄን ፡ ይዞኝ ፡ አዎ

የማደርገው ፡ መላ ፡ ቢጠፋብኝ
በሬን ፡ ዘጋሁ ፡ ጊታ ፡ ብዬ ፡ ጮህኩኝ
ድንገት ፡ መጥቶ ፡ ሰላም ፡ ይሁን ፡ ብሎ
አበሳዬን ፡ ከላይ ፡ አንከባሎ ፤ አሳረፈኝ (፫x)
ይሄ ፡ ነው ፡ ጌታ ፡ እስራቴን ፡ የፈታ
ይሄ ፡ ነው ፡ ጌታ ፡ ሰንሰለቴን ፡ የፈታ

አዝሁሉ ፡ በእርሱ ፡ ሆነልኝ (፪x)
እንደ ፡ከሳሼ ፡ አልሆነብኝም
ጌታ ፡ አሸነፈልኝ ፡ ሃሌሉያ
ተሻገርኩኝ (፪x) ፡ አቅፎ ፡ ደግፎ ፡ አሻገረኝ
እጄን ፡ ይዞኝ ፡ ጌታ ፡ እጄን ፡ ይዞኝ ፡ አዎ
እጄን ፡ ይዞኝ ፡ ኢየሱስ ፡ እጄን ፡ ይዞኝ ፡ አዎ

ጽኑ ፡ ቅጥር ፡ ዙሪያቸውን ፡ ቀጥረው
እንዳላልፍ ፡ በመንገዴ ፡ ቆመው
አላስገባም ፡ ያሉኝ ፡ ጠላቶቼ
በአንዴ ፡ ጩኸት ፡ ወደቁ ፡ ከእግሮቼ
አዩ ፡ ዐይኖቼ (፫x)
ይሄ ፡ ነው ፡ ጌታ ፡ ጠላቶቼን ፡ የመታ
ይሄ ፡ ነው ፡ ኢየሱስ ፡ ከሳሾቼን ፡ የመታ

አዝሁሉ ፡ በእርሱ ፡ ሆነልኝ (፪x)
እንደ ፡ከሳሼ ፡ አልሆነብኝም
ጌታ ፡ አሸነፈልኝ ፡ ሃሌሉያ
ተሻገርኩኝ (፪x) ፡ አቅፎ ፡ ደግፎ ፡ አሻገረኝ
እጄን ፡ ይዞኝ ፡ ጌታ ፡ እጄን ፡ ይዞኝ ፡ አዎ
እጄን ፡ ይዞኝ ፡ ኢየሱስ ፡ እጄን ፡ ይዞኝ ፡ አዎ

ያጠላቴ ፡ ጦሩን ፡ ሰበቀብኝ
ከግድግዳ ፡ ጋራ ፡ ሊያጣብቀኝ
ቀስቱን ፡ ሁሉ ፡ ሰባበረውና
አስመለጠኝ ፡ ጋሻ ፡ ሆነኝና
ኢየሱስ ፡ ገናና (፫x)
ይሄ ፡ ነው ፡ ጌታ ፡ ጠላቶቼን ፡ የመታ
ይሄ ፡ ነው ፡ ጌታ ፡ ከሳሾቼን ፡ የመታ

አዝሁሉ ፡ በእርሱ ፡ ሆነልኝ (፪x)
እንደ ፡ከሳሼ ፡ አልሆነብኝም
ጌታ ፡ አሸነፈልኝ ፡ ሃሌሉያ
ተሻገርኩኝ (፪x) ፡ አቅፎ ፡ ደግፎ ፡ አሻገረኝ
እጄን ፡ ይዞኝ ፡ ጌታ ፡ እጄን ፡ ይዞኝ ፡ አዎ
እጄን ፡ ይዞኝ ፡ ኢየሱስ ፡ እጄን ፡ ይዞኝ ፡ አዎ
(፪x)