ማን ፡ አለኝ ፡ ሌላ (Man Alegn Liela) - ዮሐንስ ፡ በላይ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ዮሐንስ ፡ በላይ
(Yohannes Belay)

Yohannes Belay 3.jpg


(3)

ጽድቁን
(Tsedqun)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፮ (2014)
ቁጥር (Track):

(3)


ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የዮሐንስ ፡ በላይ ፡ አልበሞች
(Albums by Yohannes Belay)

ዓይኖቼን ፡ አንስቼ ፡ ወደ ፡ አምላኬ ፡ ሳይ
እረዳት ፡ ፍለጋ ፡ ሳይ ፡ ወደ ፡ ሰማይ
መጣልኝ ፡ መጣልኝ ፡ ኢየሱስ ፡ መጣልኝ
መጣልኝ ፡ መጣልኝ ፡ ኢየሱስ ፡ መጣልኝ

አዝ፦ ማን ፡ አለኝ ፡ ላለ ፡ ኢየሱስ ፡ አለ
ማን ፡ አለኝ ፡ ላለ
ማን ፡ አለኝ ፡ ላለ ፡ ኢየሱስ ፡ አለ
ማን ፡ አለኝ ፡ ላለ
ኢየሱስ ፡ አለ ፡ ኢየሱስ ፡ አለ
ማን ፡ አለኝ ፡ ላለ (፪x)

ሃዘን ፡ ልቤን ፡ ጐድቶት ፡ ትካዜ ፡ በዝቶ
አለኝ ፡ ያልኩት ፡ ወዳጅ ፡ ከአጠገቤ ፡ ጠፍቶ
ቀኑ ፡ ሲጨላልም ፡ ግራ ፡ ተጋብቼ
ኢየሱስ ፡ ሲመጣ ፡ አየሁት ፡ በዓይኖቼ (፪x)

አዝ፦ ማን ፡ አለኝ ፡ ላለ ፡ ኢየሱስ ፡ አለ
ማን ፡ አለኝ ፡ ላለ
ማን ፡ አለኝ ፡ ላለ ፡ ኢየሱስ ፡ አለ
ማን ፡ አለኝ ፡ ላለ
ኢየሱስ ፡ አለ ፡ ኢየሱስ ፡ አለ
ማን ፡ አለኝ ፡ ላለ (፪x)

አይጥልም (፭x) ፡ ጌታ
ዘመድ ፡ ቢጠፋ ፡ ወዳጅ ፡ ቢጠፋ
የቅርብም ፡ ያሉት ፡ ከጐን ፡ ቢታጣ
አይተውም (፬x) ፡ ጌታ
የቅርብም ፡ ያሉት ፡ ከጐን ፡ ቢታጣ
የልብም ፡ ያሉት ፡ ከጐን ፡ ቢጠፋ

ዓይኖቼን ፡ አንስቼ ፡ ወደ ፡ አምላኬ ፡ ሳይ
እረዳት ፡ ፍለጋ ፡ ሳይ ፡ ወደ ፡ ሰማይ
መጣልኝ ፡ መጣልኝ ፡ ኢየሱስ ፡ መጣልኝ
መጣልኝ ፡ መጣልኝ ፡ ኢየሱስ ፡ መጣልኝ

አዝ፦ ማን ፡ አለኝ ፡ ላለ ፡ ኢየሱስ ፡ አለ
ማን ፡ አለኝ ፡ ላለ
ማን ፡ አለኝ ፡ ላለ ፡ ኢየሱስ ፡ አለ
ማን ፡ አለኝ ፡ ላለ
ኢየሱስ ፡ አለ ፡ ኢየሱስ ፡ አለ
ማን ፡ አለኝ ፡ ላለ (፪x)

ያለፈው ፡ ኑሮዬን ፡ ደግሜ ፡ ላላየው
የፍቅሩ ፡ ዘይት ፡ ልቤን ፡ እያራሰው
ነገዬን ፡ ሰጥቼው ፡ ለታማኙ ፡ ጌታ
እዘምራለሁኝ ፡ ባርኮኛል ፡ በደስታ (፪x)

አዝ፦ ማን ፡ አለኝ ፡ ላለ ፡ ኢየሱስ ፡ አለ
ማን ፡ አለኝ ፡ ላለ
ማን ፡ አለኝ ፡ ላለ ፡ ኢየሱስ ፡ አለ
ማን ፡ አለኝ ፡ ላለ
ኢየሱስ ፡ አለ ፡ ኢየሱስ ፡ አለ
ማን ፡ አለኝ ፡ ላለ (፪x)