እኔን ፡ አልረሳኝም (Enien Alresagnem) - ትዕግሥት ፡ ዓለሙ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ትዕግሥት ፡ ዓለሙ
(Tigist Alemu)

Lyrics.jpg


(1)

ማራናታ
(Maranatha)

ዓ.ም. (Year): ፲ ፱ ፻ ፺ ፱ (2006)
ቁጥር (Track):

(1)

ርዝመት (Len.): 4:29
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የትዕግሥት ፡ ዓለሙ ፡ አልበሞች
(Albums by Tigist Alemu)

ይህ ፡ እግዚአብሔር ፡ በእውነትም
የተናገርውን ፡ ይፈጽማል (፪x)

አዝ፦ ማንን ፡ ይረሳል ፡ ጌታ ፡ ማንን ፡ ይረሳል
ማንን ፡ ይረሳል ፡ ኢየሱስ ፡ ማንን ፡ ይረሳል
እኔን ፡ አልረሳኝም ፡ ጌታዬ ፡ አስቦኛል
እንደተናተረው ፡ በእርግጥ ፡ አርጐልኛል
(፪x)

ጠላቴ ፡ አሳዶ ፡ አድክሞኝ ፡ ሊይዘኝ
ሰይፍ ፡ ሲምዝብኝ ፡ ጨክኖ ፡ ሊያጠፋኝ
ንፋሱን ፡ አንፍሶ ፡ ባሕሩን ፡ ከደነው
በኃይለኛው ፡ ክንዱ ፡ ጠላቴን ፡ በተነው

አዝ፦ ማንን ፡ ይረሳል ፡ ጌታ ፡ ማንን ፡ ይረሳል
ማንን ፡ ይረሳል ፡ ኢየሱስ ፡ ማንን ፡ ይረሳል
እኔን ፡ አልረሳኝም ፡ ጌታዬ ፡ አስቦኛል
እንደተናተረው ፡ በእርግጥ ፡ አርጐልኛል
(፪x)

ተስፋ ፡ ትቆርጦበት ፡ መቃብር ፡ ተዘግቶ
የወዳጆቹም ፡ ልብ ፡ በሃዘን ፡ ተሞልቶ
በተዓምር ፡ ይናል ፡ ብሎ ፡ ተናገረ
በአላዛር ፡ ትንሳኤ ፡ ሥሙን ፡ አከበረ

አዝ፦ ማንን ፡ ይረሳል ፡ ጌታ ፡ ማንን ፡ ይረሳል
ማንን ፡ ይረሳል ፡ ኢየሱስ ፡ ማንን ፡ ይረሳል
እኔን ፡ አልረሳኝም ፡ ጌታዬ ፡ አስቦኛል
እንደተናተረው ፡ በእርግጥ ፡ አርጐልኛል
(፪x)

አቤት ፡ እግዚአብሔር ፡ እንደምን ፡ ድንቅ ፡ ነህ
ዛሬም ፡ በእኔ ፡ ሕይወት ፡ ቃልህን ፡ ጠብቀህ
የፍቅርህ ፡ ዓይንህ ፡ አርፎ ፡ በድካሜ ፡ ላይ
በፀጋህ ፡ በርትቼ ፡ ቆሜ ፡ የለም ፡ ዎይ

አዝ፦ ማንን ፡ ይረሳል ፡ ጌታ ፡ ማንን ፡ ይረሳል
ማንን ፡ ይረሳል ፡ ኢየሱስ ፡ ማንን ፡ ይረሳል
እኔን ፡ አልረሳኝም ፡ ጌታዬ ፡ አስቦኛል
እንደተናተረው ፡ በእርግጥ ፡ አርጐልኛል
(፪x)

ይህ ፡ እግዚአብሔር ፡ በእውነትም
የተናገርውን ፡ ይፈጽማል (፪x)