ኃጥያት ፡ ሥሩን ፡ ሰዶ (Hatiyat Serun Sedo) - ተስፋዬ ፡ ጋቢሶ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
Broom.png ይህ ፡ ጽሑፍ ፡ ገና ፡ አልተረጋገጠም ። እርማቶች ፡ ሊያስፈልጉት ፡ ይችላል ። ከቻሉ ፡ እርስዎ ፡ ያሻሽሉት
ተስፋዬ ፡ ጋቢሶ
(Tesfaye Gabisso)

Lyrics.jpg


(1)

አልበም
(1)

ቁጥር (Track):

(3)

ርዝመት (Len.): 4:24
ጸሐፊ (Writer):
(ተስፋየ ጋቢሶ
Property "Writer" has been marked for restricted use.
)
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የተስፋዬ ፡ ጋቢሶ ፡ አልበሞች
(Albums by Tesfaye Gabisso)
--72.185.227.148 16:51, 12 ሜይ 2020 (UTC)

አዝ፦ ኃጢአት ፡ ሥሩን ፡ ሰዶ ፡ ሳይጠነክርብኝ
ሳይታወቀኝ ፡ አድጐ ፡ ሞትን ፡ ሳይወልድብኝ
ንስሃ ፡ እንደገባ ፡ በጊዜ ፡ ገስፀኝ (፪x)

የሌብነት ፡ ካባ ፡ ወርቁም ፡ ሆነ ፡ ብሩ
ከድንኳኔ ፡ በታች ፡ ተቀብረው ፡ ሳይቀሩ
ቃልህን ፡ ለመጠበቅ ፡ ልጆችህ ፡ ሲጥሩ
በተደበቀ ፡ እርም ፡ ወድቀው ፡ ሲማረሩ

አዝ፦ ኃጢአት ፡ ሥሩን ፡ ሰዶ ፡ ሳይጠነክርብኝ
ሳይታወቀኝ ፡ አድጐ ፡ ሞትን ፡ ሳይወልድብኝ
ንስሃ ፡ እንደገባ ፡ በጊዜ ፡ ገስፀኝ (፪x)

ኃጢአትን ፡ ታቅ--~~~~ፌ ፡ ጌታ ፡ ሆይ ፡ ብልህም
ውስጤ ፡ ሳይስተካከል ፡ ብዘምርልህም
ወይም ፡ ብሰብክልህ ፡ ጉድለቴን ፡ ሳላውቀው
ምን ፡ ፍሬ ፡ ይገኛል ፡ በከንቱ ፡ መሮጥ ፡ ነው

አዝ፦ ኃጢአት ፡ ሥሩን ፡ ሰዶ ፡ ሳይጠነክርብኝ
ሳይታወቀኝ ፡ አድጐ ፡ ሞትን ፡ ሳይወልድብኝ
ንስሃ ፡ እንደገባ ፡ በጊዜ ፡ ገስፀኝ (፪x)

ጌታ ፡ ሆይ ፡ የለኝም ፡ ከአንተ ፡ የሚቀርበኝ
ድካሜን ፡ ብርታቴን ፡ ተረድቶ ፡ የሚያውቅልኝ
ስለዚህ ፡ መርምረህ ፡ ንገረኝ ፡ በደሌን
ንስሃ ፡ ልግባ ፡ እኔ ፡ አዋርጄ ፡ እራሴን

አዝ፦ ኃጢአት ፡ ሥሩን ፡ ሰዶ ፡ ሳይጠነክርብኝ
ሳይታወቀኝ ፡ አድጐ ፡ ሞትን ፡ ሳይወልድብኝ
ንስሃ ፡ እንደገባ ፡ በጊዜ ፡ ገስፀኝ (፪x)


ህንምህን