እንባዬን ፡ አይተህ ፡ ጌታ (Enbayien Ayteh Gieta) - ተስፋዬ ፡ ጋቢሶ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
Broom.png ይህ ፡ ጽሑፍ ፡ ገና ፡ አልተረጋገጠም ። እርማቶች ፡ ሊያስፈልጉት ፡ ይችላል ። ከቻሉ ፡ እርስዎ ፡ ያሻሽሉት
ተስፋዬ ፡ ጋቢሶ
(Tesfaye Gabisso)

Lyrics.jpg


(1)

እግዚአብሔር ፡ ኃያል
(Egziabhier Hayal)

ቁጥር (Track):

(4)

ርዝመት (Len.): 4:12
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የተስፋዬ ፡ ጋቢሶ ፡ አልበሞች
(Albums by Tesfaye Gabisso)

አንድን ፡ ነገር ፡ ሽቼ ፡ ደጅ ፡ ጠናለሁኝ
ፈቃድህ ፡ ከሆነ ፡ በዓይንህ ፡ ተመልከተኝ
ያቺን ፡ ብሩክ ፡ እጅህን ፡ ዘርጋብኝ

አዝ፦ እንባዬን ፡ አይተህ ፡ ጌታ
ለቅሶዬን ፡ ሰምተህ ፡ ጌታ
መሻቴን ፡ ስጠኝና ፡ ኢየሱስ ፡ ላመስግንህ (፪x)

አንተን ፡ ተስፋ ፡ አድርጌ ፡ በቃልህ ፡ ፀንቼ
መልሴን ፡ አጠብቃለሁ ፡ በተመስጦ ፡ ሆኜ
ታማኝነትህን ፡ ተማምኜ

አዝ፦ እንባዬን ፡ አይተህ ፡ ጌታ
ለቅሶዬን ፡ ሰምተህ ፡ ጌታ
መሻቴን ፡ ስጠኝና ፡ ኢየሱስ ፡ ላመስግንህ (፪x)

በጐ ፡ ስጦታና ፡ ፍፁም ፡ በረከት ፡ ሁሉ
ከብርሃናት ፡ አባት ፡ ከላይ ፡ ይወርዳሉ
ከዙፋንህ ፡ ይንቆረቆራሉ

አዝ፦ እንባዬን ፡ አይተህ ፡ ጌታ
ለቅሶዬን ፡ ሰምተህ ፡ ጌታ
መሻቴን ፡ ስጠኝና ፡ ኢየሱስ ፡ ላመስግንህ (፪x)

መራራነቴ ፡ ያብቃ ፡ እሾህነቴም ፡ ያብቃ
መፈራረሴም ፡ ያብቃ ፡ በአንተ ፡ ፀጋ ፡ ልገንባ
ጐስቋላነቴን ፡ ጌታ ፡ ሆይ ፡ እንካ

አዝ፦ እንባዬን ፡ አይተህ ፡ ጌታ
ለቅሶዬን ፡ ሰምተህ ፡ ጌታ
መሻቴን ፡ ስጠኝና ፡ ኢየሱስ ፡ ላመስግንህ (፪x)