እግዚአብሔር ፡ ኃያል (Egziabhier Hayal) - ተስፋዬ ፡ ጋቢሶ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ተስፋዬ ፡ ጋቢሶ
(Tesfaye Gabisso)

Lyrics.jpg


(1)

አልበም
(1)

ቁጥር (Track):

፲ ፩ (11)

ርዝመት (Len.): 3:55
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የተስፋዬ ፡ ጋቢሶ ፡ አልበሞች
(Albums by Tesfaye Gabisso)

እግዚአብሔር ኃያል
 በሰልፉም ደግሞ ኃያል
 ከቶ እስከ ዛሬ ለማን ተረቶ ያውቃል (፪

ህዝቡን ፡ ከልሎ ፡ የሚዋጋ
ለጠላት ፡ ዛቻ ፡ የማይሰጋ
ብድራትን ፡ መላሽ ፡ የእኛ ፡ አምላክ
ይርታ ፡ እንጂ ፡ መረታትን ፡ አያውቅ (፪x)

እግዚአብሔር ፡ ኃያል
 በሰልፉም ፡ ደግሞ ፡ ኃያል
 ከቶ ፡ እስከ ፡ ዛሬ ፡ ለማን ፡ ተረቶ ፡ ያውቃል (፪x)

የእምነት ፡ ባለድል ፡ ሳይጸጸት
ጌታን ፡ አምኖ ፡ ሰው ፡ አያፍርበት
ለተስፋው ፡ ፈቶ ፡ ሰንሰለት
ሕይወቱን ፡ ሰጥቷል ፡ ሳትሰስት (፪x)

እግዚአብሔር ፡ ኃያል
 በሰልፉም ፡ ደግሞ ፡ ኃያል
 ከቶ ፡ እስከ ፡ ዛሬ ፡ ለማን ፡ ተረቶ ፡ ያውቃል (፪x)

አንተም ፡ በኃይሉ ፡ ድል ፡ ነስተህ
በእቶን ፡ ተፈትነህ ፡ ነጥረህ
ለመንግሥቱ ፡ ብቁ ፡ ሆነህ
እንድትወጣ ፡ ጌታ ፡ ይርዳህ (፪x)

እግዚአብሔር ፡ ኃያል
 በሰልፉም ፡ ደግሞ ፡ ኃያል
 ከቶ ፡ እስከ ፡ ዛሬ ፡ ለማን ፡ ተረቶ ፡ ያውቃል (፪x)

ያን ፡ ጊዜ ፡ ተዋግቶ ፡ የረታ
የጠላቱን ፡ ጅማት ፡ የፈታ
በፅኑ ፡ አመታት ፡ የሚመታ
ሁሉን ፡ የሚችል ፡ የድል ፡ ጌታ (፪x)

እግዚአብሔር ፡ ኃያል
በሰልፉም ፡ ደግሞ ፡ ኃያል
ከቶ ፡ እስከ ፡ ዛሬ ፡ ለማን ፡ ተረቶ ፡ ያውቃል (፪x)