ያ ፡ ተንከራታቹ (Ya Tenkeratachu) - ተስፋዬ ፡ ጋቢሶ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ተስፋዬ ፡ ጋቢሶ
(Tesfaye Gabisso)

Lyrics.jpg


(3)

ክርስቲያን ፡ ተሻገረ
(Christian Teshagere)

ቁጥር (Track):

(1)

ርዝመት (Len.): 4:16
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የተስፋዬ ፡ ጋቢሶ ፡ አልበሞች
(Albums by Tesfaye Gabisso)

አዝ፦ ያ ፡ ተከራታቹ ፡ ኮብላይ ፡ ወገናችን
መቷል ፡ እንደገና ፡ እሰይ ፡ ደስ ፡ ይበለን
ያ ፡ ተከራታቹ ፡ ኮብላይ ፡ ወገናችን
መቷል ፡ እንደገና ፡ እሰይ ፡ ደስ ፡ ይበለን (፪x)

በመዳኑ ፡ ምክንያት ፡ መላዕክት ፡ ፈንጥዘው
በአገልግሎቱም ፡ ብዙ ፡ ሰዎች ፡ ረክተው
ታንጸው ፡ በቃሉ ፡ እንቅፋት ፡ እግኝቶት
ወድቆ ፡ የነበረው ፡ አዳኙንም ፡ ከድቶ

አዝ፦ ያ ፡ ተከራታቹ ፡ ኮብላይ ፡ ወገናችን
መቷል ፡ እንደገና ፡ እሰይ ፡ ደስ ፡ ይበለን
ያ ፡ ተከራታቹ ፡ ኮብላይ ፡ ወገናችን
መቷል ፡ እንደገና ፡ እሰይ ፡ ደስ ፡ ይበለን (፪x)

መርዶውን ፡ እየሰሙ ፡ ሰዎች ፡ አልቅሰውለት
ጌታም ፡ እንዲያስነሳው ፡ ከልብ ፡ ጸልየውለት
በመራራ ፡ ጩሐት ፡ ለአምላኩ ፡ ነግረውለት
መልሶ ፡ እምጥቶታል ፡ እግዚአብሔር ፡ አዝኖለት

አዝ፦ ያ ፡ ተከራታቹ ፡ ኮብላይ ፡ ወገናችን
መቷል ፡ እንደገና ፡ እሰይ ፡ ደስ ፡ ይበለን
ያ ፡ ተከራታቹ ፡ ኮብላይ ፡ ወገናችን
መቷል ፡ እንደገና ፡ እሰይ ፡ ደስ ፡ ይበለን (፪x)

የውድቀቱን ፡ ምክንያት ፡ ነግሮ ፡ አስጠንቅቆታል
ወንድሞቹ ፡ ቀድሞ ፡ ጌታ ፡ አልቅሶለታል
ተግሳጽ ፡ እየናቀ ፡ ክወጥመድ ፡ ቢገባም
ጌታ ፡ ቸር ፡ ነውና ፡ አልጨከነበትም

አዝ፦ ያ ፡ ተከራታቹ ፡ ኮብላይ ፡ ወገናችን
መቷል ፡ እንደገና ፡ እሰይ ፡ ደስ ፡ ይበለን
ያ ፡ ተከራታቹ ፡ ኮብላይ ፡ ወገናችን
መቷል ፡ እንደገና ፡ እሰይ ፡ ደስ ፡ ይበለን (፪x)

ያን ፡ ጨካኝ ፡ አንበሳን ፡ በግልጽ ፡ አሳፍሮ
በብረቱ ፡ በትር ፡ መንጋጋውን ፡ ሰብሮ
ዳግም ፡ አምጥቶታል ፡ እግዚአብሔር ፡ ይመስገን
ሙሾው ፡ ተለውጧል ፡ እሰይ ፡ ደስ ፡ ይበለን

አዝ፦ ያ ፡ ተከራታቹ ፡ ኮብላይ ፡ ወገናችን
መቷል ፡ እንደገና ፡ እሰይ ፡ ደስ ፡ ይበለን
ያ ፡ ተከራታቹ ፡ ኮብላይ ፡ ወገናችን
መቷል ፡ እንደገና ፡ እሰይ ፡ ደስ ፡ ይበለን (፪x)