እናምልከው (Enamlekew) - ተስፋዬ ፡ ጋቢሶ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ተስፋዬ ፡ ጋቢሶ
(Tesfaye Gabisso)

Lyrics.jpg


(10)

አዎን ፡ ይሆናል
(Awon Yehonal)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፬ (2012)
ቁጥር (Track):

(2)

ርዝመት (Len.): 4:55
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የተስፋዬ ፡ ጋቢሶ ፡ አልበሞች
(Albums by Tesfaye Gabisso)

አዝ፦ በክቡር ፡ ደሙ ፡ ተዋጅተን
የእጁ ፡ ብጐች ፡ የሆንን
ሥሙን ፡ ከፍ ፡ እያደረግን ፡ ጌታችንን ፡ እናምልከው
በደስታ ፡ እየዘመርን ፡ በዕልልታ ፡ እናንግሰው

በእግዚአብሔር ፡ ፊት ፡ ተንበርክከን
ነውር ፡ የሌለበትን ፡ መስዕዋት ፡ አቅርበን
በእርሱ ፡ ባደረገ ፡ በፈጠረን
በአምላካችን ፡ እጅግ ፡ ደስ ፡ ይበለን (፪x)

አዝ፦ በክቡር ፡ ደሙ ፡ ተዋጅተን
የእጁ ፡ ብጐች ፡ የሆንን
ሥሙን ፡ ከፍ ፡ እያደረግን ፡ ጌታችንን ፡ እናምልከው
በደስታ ፡ እየዘመርን ፡ በዕልልታ ፡ እናንግሰው

ጌታ ፡ ስናመልከው ፡ ደስ ፡ ይለዋል
ስናመሰግነው ፡ ክብሩ ፡ ይጋርደናል
እህል ፡ ውኃችን ፡ ይባረካል
ለበሽታችንም ፡ ፈውስ ፡ ይሆናል (፪x)

አዝ፦ በክቡር ፡ ደሙ ፡ ተዋጅተን
የእጁ ፡ ብጐች ፡ የሆንን
ሥሙን ፡ ከፍ ፡ እያደረግን ፡ ጌታችንን ፡ እናምልከው
በደስታ ፡ እየዘመርን ፡ በዕልልታ ፡ እናንግሰው

ሩጫን ፡ አብዝተናል ፡ ያለመጠን
ነፍሳችን ፡ ደረቀች ፡ አምልኮ ፡ አስቅርተን
እንድንለመልም ፡ አቆጥቁጠን
ጌታንን ፡ እናምልከው ፡ አስቀድመን (፪x)

አዝ፦ በክቡር ፡ ደሙ ፡ ተዋጅተን
የእጁ ፡ ብጐች ፡ የሆንን
ሥሙን ፡ ከፍ ፡ እያደረግን ፡ ጌታችንን ፡ እናምልከው
በደስታ ፡ እየዘመርን ፡ በዕልልታ ፡ እናንግሰው