የክብር ፡ ንጉሥ (Yekeber Negus) - ተመስገን ፡ ማርቆስ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ተመስገን ፡ ማርቆስ
(Temesgen Markos)

Temesgen Markos 4.jpg


(4)

ሰው ፡ ቢጠየቅ
(Sew Biteyeq)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፮ (2014)
ቁጥር (Track):

(6)

ርዝመት (Len.): 6:39
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የተመስገን ፡ ማርቆስ ፡ አልበሞች
(Albums by Temesgen Markos)

የክብር ፡ የክብር ፡ የክብር ፡ የክብር
የክብር ፡ ንጉሥ ፡ ማነው

እግዚአብሔር ፡ ነው ፡ ብርቱና ፡ ኃያል
እግዚአብሔር ፡ ነው ፡ በሰልፍም ፡ ኃያል
እግዚአብሔር ፡ ነው ፡ በስራው ፡ ኃያል
እግዚአብሔር ፡ ነው ፡ የጭፍሮች ፡ ኃያል (፪x)

መኳንንቶች ፡ እናንት ፡ መኳንንቶች
በሮችን ፡ ይከፈቱ ፡ ደጆች ፡ ይከፈቱ
ይግባ ፡ የክብር ፡ ንጉሥ ፡ ወደቤቱ
ኃይለኛ ፡ ጦረኛ ፡ ክንደ ፡ ብርቱ

እግዚአብሔር ፡ ነው ፡ ብርቱና ፡ ኃያል
እግዚአብሔር ፡ ነው ፡ በሰልፍም ፡ ኃያል
እግዚአብሔር ፡ ነው ፡ በስራው ፡ ኃያል
እግዚአብሔር ፡ ነው ፡ የጭፍሮች ፡ ኃያል

እግሮቹ ፡ የጋሉ ፡ የበረታ ፡ የበረታ
በከፍታው ፡ ያለ ፡ የእኔ ፡ ጌታ ፡ የእኔ ፡ ጌታ
አቅም ፡ ከቶት ፡ አያውቅ ፡ ሁሌ ፡ ብርቱ ፡ ሁሌ ፡ ብርቱ
እንደገዛልኝ ፡ ያ ፡ የጥንቱ ፡ የናዝሬቱ (፪x)

ፊቱ ፡ ያበራል ፡ ያበራል
ዓይኑ ፡ የእሳት ፡ ነበልባል
ኧረ ፡ ታጣ ፡ መሳይ ፡ እንደርሱ
ጦረኛ ፡ ነው ፡ ዛሬም ፡ እርሱ (፪x)
ጦረኛ ፡ ዛሬም ፡ እርሱ
ጦረኛ ፡ ነው ፡ ዛሬም ፡ እርሱ
ኃይለኛ ፡ ዛሬም ፡ እርሱ
ኃይለኛ ፡ ነው ፡ ዛሬም ፡ እርሱ
ጦረኛ ፡ ዛሬም ፡ እርሱ
ጦረኛ ፡ ነው ፡ ዛሬም ፡ እርሱ
ኃይለኛ ፡ ዛሬም ፡ እርሱ
ኃይለኛ ፡ ነው ፡ ዛሬም ፡ እርሱ

ማኅተሙን ፡ የፈታ ፡ የበላይ ፡ የበላይ
መጀመሪያ ፡ የለው ፡ መጨረሻ ፡ ኤልሻዳይ
ተዋጊ ፡ ቀንደኛ ፡ ድል ፡ አድራጊ ፡ ድል ፡ አድራጊ
ሁሌም ፡ አንደኛ ፡ ነው ፡ ፋና ፡ ወጌ ፡ ፋና ፡ ወጌ (፪x)

ጦረኛ ፡ ቢሉ ፡ ጦረኛ
ፊት ፡ ቀዳሚ ፡ ነው ፡ አንደኛ/ዓይኑ ፡ የእሳት ፡ ነበልባል
ኧረ ፡ ታጣ ፡ መሳይ ፡ እንደርሱ
ጦረኛ ፡ ነው ፡ ዛሬም ፡ እርሱ (፪x)
ጦረኛ ፡ ዛሬም ፡ እርሱ
ጦረኛ ፡ ነው ፡ ዛሬም ፡ እርሱ
ኃይለኛ ፡ ዛሬም ፡ እርሱ
ኃይለኛ ፡ ነው ፡ ዛሬም ፡ እርሱ
ጦረኛ ፡ ዛሬም ፡ እርሱ
ጦረኛ ፡ ነው ፡ ዛሬም ፡ እርሱ
ኃይለኛ ፡ ዛሬም ፡ እርሱ
ኃይለኛ ፡ ነው ፡ ዛሬም ፡ እርሱ

መኳንንቶች ፡ እናንት ፡ መኳንንቶች
በሮችን ፡ ይከፈቱ ፡ ደጆች ፡ ይከፈቱ
ይግባ ፡ የክብር ፡ ንጉሥ ፡ ወደቤቱ
ኃይለኛ ፡ ጦረኛ ፡ ክንደ ፡ ብርቱ

እግዚአብሔር ፡ ነው ፡ ብርቱና ፡ ኃያል
እግዚአብሔር ፡ ነው ፡ በሰልፍም ፡ ኃያል
እግዚአብሔር ፡ ነው ፡ በስራው ፡ ኃያል
እግዚአብሔር ፡ ነው ፡ የጭፍሮች ፡ ኃያል

ጦረኛ ፡ ዛሬም ፡ እርሱ
ጦረኛ ፡ ነው ፡ ዛሬም ፡ እርሱ
ኃይለኛ ፡ ዛሬም ፡ እርሱ
ኃይለኛ ፡ ነው ፡ ዛሬም ፡ እርሱ
ጦረኛ ፡ ዛሬም ፡ እርሱ
ጦረኛ ፡ ነው ፡ ዛሬም ፡ እርሱ
ኃይለኛ ፡ ዛሬም ፡ እርሱ
ኃይለኛ ፡ ነው ፡ ዛሬም ፡ እርሱ