ከቁጥር ፡ በዛ (Kequter Beza) - ተመስገን ፡ ማርቆስ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ተመስገን ፡ ማርቆስ
(Temesgen Markos)

Temesgen Markos 1.png


(1)

ፋሬስ
(Fares)

ዓ.ም. (Year): ፲ ፱ ፻ ፺ ፮ (2003)
ቁጥር (Track):

(2)

ርዝመት (Len.): 5:45
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የተመስገን ፡ ማርቆስ ፡ አልበሞች
(Albums by Temesgen Markos)

አዝ፦ እንዴት ፡ ተደርጐ ፡ ይወራል
ከቁጥር ፡ በዛ ፡ ስራህ
ከቁጥር ፡ በዛ ፡ ስራህ ፡ ጌታዬ
ከቁጥር ፡ በዛ ፡ ስራህ
ከቁጥር ፡ በዛ ፡ ስራህ ፡ አባባ
ከቁጥር ፡ በዛ ፡ ስራህ (፪x)

ስራህ ፡ ግሩምና ፡ ድንቅ ፡ ነው
ባወራው ፡ ብናገር ፡ አልጨርሰው
ለእኔ ፡ ያደረከው ፡ እጅግ ፡ ብዙ
እንዴት ፡ ብዬ ፡ ላውራው ፡ ስራህ ፡ ብዙ (፫x)

አዝ፦ እንዴት ፡ ተደርጐ ፡ ይወራል
ከቁጥር ፡ በዛ ፡ ስራህ
ከቁጥር ፡ በዛ ፡ ስራህ ፡ ጌታዬ
ከቁጥር ፡ በዛ ፡ ስራህ
ከቁጥር ፡ በዛ ፡ ስራህ ፡ አባባ
ከቁጥር ፡ በዛ ፡ ስራህ

የተደረገልኝ ፡ የሆነልኝ
ከአይምሮ ፡ በላይ ፡ ነው ፡ የሰራልኝ
ብዙ ፡ ተደርጐልኝ ፡ አይቻለሁ
ልናገረው ፡ ቃላት ፡ አጥቻለው
እንዲያው ፡ ተመስገን ፡ እላለሁ

አዝ፦ እንዴት ፡ ተደርጐ ፡ ይወራል
ከቁጥር ፡ በዛ ፡ ስራህ
ከቁጥር ፡ በዛ ፡ ስራህ ፡ ጌታዬ
ከቁጥር ፡ በዛ ፡ ስራህ
ከቁጥር ፡ በዛ ፡ ስራህ ፡ አባባ
ከቁጥር ፡ በዛ ፡ ስራህ

አንደበቴን ፡ ልክፈት ፡ ልናገረው
ላሰማ ፡ ስራህን ፡ ልተርከው
ከቁጥር ፡ በላይ ፡ ነው ፡ የአንተ ፡ ስራ
እንዴትስ ፡ አድርጌ ፡ እንዴት ፡ ላውራ
አስገረመኝ ፡ የአንተ ፡ ስራ

አዝ፦ እንዴት ፡ ተደርጐ ፡ ይወራል
ከቁጥር ፡ በዛ ፡ ስራህ
ከቁጥር ፡ በዛ ፡ ስራህ ፡ ጌታዬ
ከቁጥር ፡ በዛ ፡ ስራህ
ከቁጥር ፡ በዛ ፡ ስራህ ፡ አባባ
ከቁጥር ፡ በዛ ፡ ስራህ (፪x)