ምስኪኑ ፡ ተነሳ (Meskinu Tenesa) - ታጋይ ፡ ወልደማርያም

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ታጋይ ፡ ወልደማርያም
(Tagay Woldemariam)

Lyrics.jpg


(1)

ብዙ ፡ ዘመን ፡ የተሸከመኝ
(Bezu Zemen Yeteshekemegn)

ቁጥር (Track):

(1)

ርዝመት (Len.): 6:21
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የታጋይ ፡ ወልደማርያም ፡ አልበሞች
(Albums by Tagay Woldemariam)

አዝ፦ ምስኪኑ ፡ ተነሳ ፡ ከአመድ ፡ ላይ ፡ አሃሃሃሃ
ሊያከብርህም ፡ ቆመ ፡ በአደባባይ ፡ አሃሃሃሃ
በንጉሥ ፡ ፈረስ ፡ ላይ ፡ ተቀምጦ ፡ ኦሆሆሆሆ
ይሰዋል ፡ ምሥጋናን ፡ አብዝቶ ፡ ኦሆሆሆሆ (፪x)

አዋጅን ፡ በአዋጅ ፡ ገልብጦለት
ሞቱን ፡ ወደ ፡ ሕይወት ፡ ቀይሮለት
ፍጥረት ፡ እየሰማ ፡ ይዘምራል
እግዚአብሔርን ፡ ወዶ ፡ ያመልከዋል (፪x)

አዝ፦ ምስኪኑ ፡ ተነሳ ፡ ከአመድ ፡ ላይ ፡ አሃሃሃሃ
ሊያከብርህም ፡ ቆመ ፡ በአደባባይ ፡ አሃሃሃሃ
በንጉሥ ፡ ፈረስ ፡ ላይ ፡ ተቀምጦ ፡ ኦሆሆሆሆ
ይሰዋል ፡ ምሥጋናን ፡ አብዝቶ ፡ ኦሆሆሆሆ (፪x)

ጠላቱ ፡ ሊያጠፋው ፡ ሲዝትበት
መለከት ፡ በዙሪያው ፡ ሲያስነፋበት
እግዚአብሔር ፡ ድንገት ፡ ከተፍ ፡ አለ
አዋጅን ፡ በአዋጅ ፡ ገለበጠ (፪x)

አዝ፦ ምስኪኑ ፡ ተነሳ ፡ ከአመድ ፡ ላይ ፡ አሃሃሃሃ
ሊያከብርህም ፡ ቆመ ፡ በአደባባይ ፡ አሃሃሃሃ
በንጉሥ ፡ ፈረስ ፡ ላይ ፡ ተቀምጦ ፡ ኦሆሆሆሆ
ይሰዋል ፡ ምሥጋናን ፡ አብዝቶ ፡ ኦሆሆሆሆ (፪x)

የልመናው ፡ ቃል ፡ ሰምቶለታል
ጌታ ፡ በአደባባይ ፡ አቁሞታል
ጠላቱ ፡ እያየ ፡ እየሰማ
ይዘምራል ፡ በአዳዲስ ፡ ዜማ (፪x)

አዝ፦ ምስኪኑ ፡ ተነሳ ፡ ከአመድ ፡ ላይ ፡ አሃሃሃሃ
ሊያከብርህም ፡ ቆመ ፡ በአደባባይ ፡ አሃሃሃሃ
በንጉሥ ፡ ፈረስ ፡ ላይ ፡ ተቀምጦ ፡ ኦሆሆሆሆ
ይሰዋል ፡ ምሥጋናን ፡ አብዝቶ ፡ ኦሆሆሆሆ (፪x)

ጌታ ፡ ደም ፡ ግባቱ ፡ ሆኖለታል
በሞገስ ፡ ላይ ፡ ሞገስ ፡ አልብሶታል
እርሱም ፡ ያመልከዋል ፡ በመገረም
እያለ ፡ እንደ ፡ እግዚአብሔር/ጌታ ፡ ያል ፡ የለም (፪x)

. (1) .እንደ ፡ ጌታ (፮x)
እንደ ፡ ጌታ ፡ ማን ፡ ይሆናል (፫x) ፡ እንደጌታ
እንደ ፡ ጌታ ፡ ማን ፡ ይሆናል (፫x) ፡ እንደጌታ
. (1) .እንደ ፡ ጌታ (፮x)
እንደ ፡ ጌታ ፡ ማን ፡ ይሆናል (፫x) ፡ እንደጌታ
እንደ ፡ ጌታ ፡ ማን ፡ ይሆናል (፫x) ፡ እንደጌታ