አልረሳውም (Alresawem) - ሳሙኤል ፡ ንጉሤ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ሳሙኤል ፡ ንጉሤ
(Samuel Negussie)

Samuel Negussie 1.jpg


(1)

በእግዚአብሔር ፡ ዓለም
(BeEgziabhier Alem)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፯ (2014)
ቁጥር (Track):

(6)

ጸሐፊ (Writer): ምስክር አውራሪስ
(misikir awraris
Property "Writer" has been marked for restricted use.
)
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የሳሙኤል ፡ ንጉሤ ፡ አልበሞች
(Albums by Samuel Negussie)

የብቸኝነቴ ወራት ወዳጄ
ሁሉም ገሸሽ ስል ስርቅ ካጠገቤ
በመልካሙ ምክርህ በቃልህ ደግፈህ
እዚህ ያደረስከኝ ኢየሱስ አንተ ነህ
                     አንተ ነህ የራራህልኝ
                     አንተ ነህ የተሸከምከኝ
                     አንተ ነሀ ዘይት ቀብተ
                     አነተ ነህ ፍትህ ያቆምከኝ
                           አንተ ነህ የደረስክልኝ
                           አንተ ነህ እኔን ያየሄውኝ
                           አንተ ነህ ፈፅሞ አረሳም
                           አንተ ነህ ሰዉ የደረከኝ
ህልም ህልም ይመስለኛል ዞር ብየ ሳየው
የትላንትናውን ያለፍኩት ባንተ ነው
አንተ ቀድሜ ፊቴ ባይቀና መንገዴ
እንዴት እሆን ነበር ለብቻዬ ባትራራልኝ ውዴ
             ትላንትን አልፌ ዛሬ ላይ ስደርስ
             ሁሉን እንዳለፍኩት በራሴ ብርታት
             የኔ አይሆንልኝም ማሳየት እራሴን
             ደብቄዉ ፍቅርህን ሰው የመሆን ምክንያቴን
                    ኢየሱስ አልረሳዉም እኔስ
                                አልረሳውም እኔስ
                                አልረሳውም
                   ወዳጄ አልረሳውም እኔስ
                             አልረሳውም እኔስ
                             አልረሳውም
እንደራራህልኝ እኔስ አልረሳውም
ብዙ እንደ ደገፍከኝ እኔስ አልረሳውም
እንደተሸከምከኝ እኔስ አልረሳውም
ፍቅር እንዳሳየሄኝ እኔስ አልረሳውም
    በልቤ ተፅፎ ዘላለም ይኖራል
   ፍቅር ምህረትህ እኔን ይወዳጅ እንደት ይረሳኛል
    ፀጋህን አብዝተህ እየደጋገፍከኝ
    ላንደም ሳይቀየር አባ ፍትህ ዛሬ ላይ አደረስከኝ
አይረሳም አይረሳም የሱስ የዋልክልኝ
በያንዳንዱ ህይወቴ አሻራ አለብኝ
መልካምነትህን ሳወራው ኖራለዉ
የአንተ ሰው መሆኔን ፍጥረት ሁሉ ይስማዉ
          ኢየሱስ አልረሳዉም እኔስ
                                አልረሳውም እኔስ
                                አልረሳውም
                   ወዳጄ አልረሳውም እኔስ
                             አልረሳውም እኔስ
                             አልረሳውም
እንደራራህልኝ እኔስ አልረሳውም
ብዙ እንደ ደገፍከኝ እኔስ አልረሳውም
እንደተሸከምከኝ እኔስ አልረሳውም
ፍቅር እንዳሳየሄኝ እኔስ አልረሳውም
                 አልረሳዉ ሁሁም አልረሳውም
                እኔ አልረሳው ሁሁም አልረሳውም /2/