አለኝ ፡ ለአንተ ፡ ምሥጋና (Alegn Lante Mesgana) - ሩት ፡ ታደሰ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ሩት ፡ ታደሰ
(Ruth Tadesse)

Ruth Tadesse 1.jpg


(1)

ሰማያዊ ፡ ዜግነት
(Heavenian Citizen)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፪ (2010)
ቁጥር (Track):

(1)


ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የሩት ፡ ታደሰ ፡ አልበሞች
(Albums by Ruth Tadesse)

 
አዝ:- ከውስጤ ፡ የሚፈልቅ ፡ ከልብ ፡ የሚወጣ
ከውስጤ ፡ የሚፈልቅ ፡ ከልብ ፡ የሚወጣ
አለኝ ፡ አለኝ ፡ አለኝ ፡ ለአንተ ፡ ምሥጋና (፬x)

ገና ፡ በልጅነት ፡ በልጅነት ፡ ስለለመድኩኝ
ውለታህን ፡ እያሰብ ፡ እያሰብ ፡ አመሰገንኩኝ
አሁን ፡ የምሥጋና ፡ ጥቅሙ ፡ ኃይሉ ፡ ሲገባኝ
ከነገሬ ፡ በፊት ፡ አስቀድሜ ፡ አመሰገንኩኝ
ምሥጋና ፡ ሲቀድም ፡ ሲወጣ ፡ ሲሆን ፡ መጀመሪያ
አውቃለሁ ፡ በረከት ፡ . (1) . ፡ ፈጥኖ ፡ ለእኔ ፡ እንደሚመጣ

አዝ:- ከውስጤ ፡ የሚፈልቅ ፡ ከልብ ፡ የሚወጣ
ከውስጤ ፡ የሚፈልቅ ፡ ከልብ ፡ የሚወጣ
አለኝ ፡ አለኝ ፡ አለኝ ፡ ለአንተ ፡ ምሥጋና (፬x)

ጠብቄ ፡ ጥያቄዬ ፡ ጥያቄዬ ፡ ሲመለስልኝ
ምሥጋና ፡ ለአምላኬ ፡ ለአምላክ ፡ ሠጥ ፡ ቆየሁኝ
ዛሬ ፡ ግን ፡ ሲገባኝ ፡ ሲገባኝ ፡ ሲገለጥ ፡ ነገሩ
በልጅ ፡ አንደበቴ ፡ አንደበት ፡ ምሥጋና ፡ ማኖሩ
ጠላት ፡ ምቀኛዬ ፡ ምቀኛዬ ፡ ለማጥፋት ፡ ነው ፡ ለካ
ስለዚህ ፡ ላመስግን ፡ ላመስግነው ፡ በምንም ፡ ሁኔታ

አዝ:- ከውስጤ ፡ የሚፈልቅ ፡ ከልብ ፡ የሚወጣ
ከውስጤ ፡ የሚፈልቅ ፡ ከልብ ፡ የሚወጣ
አለኝ ፡ አለኝ ፡ አለኝ ፡ ለአንተ ፡ ምሥጋና (፬x)

ከፊቴ ፡ የቆመው ፡ ተራራ ፡ አይደለውም ፡ መናዱ
ከሰማይም ፡ መና ፡ ወይም ፡ ሥጋ ፡ አይደለም ፡ መውረዱ
ተራራው ፡ ሳይናድ ፡ ሳይናድ ፡ መናው ፡ ሳይወርድልኝ
ይሁዳን ፡ ከፊቴ ፡ ከፊቴ ፡ አስቀድማለሁኝ
ምሥጋና ፡ ሲቀድም ፡ ሲወጣ ፡ ሲሆን ፡ መጀመሪያ
አውቃለሁ ፡ በረከት ፡ . (2) . ፡ ፈጥኖ ፡ ለእኔ ፡ እንደሚመጣ

አዝ:- ከውስጤ ፡ የሚፈልቅ ፡ ከልብ ፡ የሚወጣ
ከውስጤ ፡ የሚፈልቅ ፡ ከልብ ፡ የሚወጣ
አለኝ ፡ አለኝ ፡ አለኝ ፡ ለአንተ ፡ ምሥጋና (፬x)