እግዚአብሔር ፡ ከእኔ ፡ ጋር ፡ ከሆነ (Egziabhier Kenie Gar Kehone) - ሮማን ፡ ሎሬንሶ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ሮማን ፡ ሎሬንሶ
(Roman Lorenso)

Lyrics.jpg


(1)

ጌታ ፡ ብቻ ፡ ታማኝ ፡ ነው
(Gieta Becha Tamagn New)

ዓ.ም. (Year): ፲ ፱ ፻ ፺ ፱ (2006)
ቁጥር (Track):

፲ ፩ (11)

ርዝመት (Len.): 4:52
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የሮማን ፡ ሎሬንሶ ፡ አልበሞች
(Albums by Roman Lorenso)

አዝ፦ በለሱን ፡ የተበቀ ፡ ፍሬዋን ፡ እንደሚበላ
ጌታውን ፡ የሚተብቅ ፡ ያመታል ፡ የሚበላ ፡ ከራሱ ፡ ተርፎ ፡ ለሌላ
አይሆንም ፡ ችንጋፍ ፡ ቤትህ<፫
በመከራም ፡ ይጸናል ፡ አይሆንም ፡ ችንጋፍ ፡ ቤትህ
ጌታውን ፡ የሚተብቅ ፡ አይሆንም ፡ ችንጋፍ ፡ ቤትህ

በወጀብ ፡ ንፋስ ፡ ውስት ፡ ሲያሳልፈን
ለብዙ ፡ ዓለማው ፡ እያዘጋጀን
መልካም ፡ ትፋች ፡ ፍሬ ፡ የሚበላ
እንድሆንለት ፡ ለርሱ ፡ ስራ

አዝ፦ በለሱን ፡ የተበቀ ፡ ፍሬዋን ፡ እንደሚበላ
ጌታውን ፡ የሚተብቅ ፡ ያመታል ፡ የሚበላ ፡ ከራሱ ፡ ተርፎ ፡ ለሌላ
አይሆንም ፡ ችንጋፍ ፡ ቤትህ<፫
በመከራም ፡ ይጸናል ፡ አይሆንም ፡ ችንጋፍ ፡ ቤትህ
ጌታውን ፡ የሚተብቅ ፡ አይሆንም ፡ ችንጋፍ ፡ ቤትህ

እግዚአብሔር ፡ይዋሽ ፡ ዘንድ ፡ ሰው ፡ አይደለም
ለሚተብቁት ፡ አያሳፍርም
ከራስ ፡ አልፎ ፡ የሚሆን ፡ ለሌላ
አምላኬ ፡ ያደርጋል ፡ ማር ፡ ወለላ

አዝ፦ በለሱን ፡ የተበቀ ፡ ፍሬዋን ፡ እንደሚበላ
ጌታውን ፡ የሚተብቅ ፡ ያመታል ፡ የሚበላ ፡ ከራሱ ፡ ተርፎ ፡ ለሌላ
አይሆንም ፡ ችንጋፍ ፡ ቤትህ<፫
በመከራም ፡ ይጸናል ፡ አይሆንም ፡ ችንጋፍ ፡ ቤትህ
ጌታውን ፡ የሚተብቅ ፡ አይሆንም ፡ ችንጋፍ ፡ ቤትህ

ሕይወቴ ፡ እንኮን ፡ ቢያልፍ ፡ በመከራ
ብድራትን ፡ ቆትሮ ፡ የሚራራ
አባት ፡ አለንና ፡ የሚያኮራ
በጊዜው ፡ ውብ ፡ አድርጐ ፡ የሚሰራ

አዝ፦ በለሱን ፡ የተበቀ ፡ ፍሬዋን ፡ እንደሚበላ
ጌታውን ፡ የሚተብቅ ፡ ያመታል ፡ የሚበላ ፡ ከራሱ ፡ ተርፎ ፡ ለሌላ
አይሆንም ፡ ችንጋፍ ፡ ቤትህ<፫
በመከራም ፡ ይጸናል ፡ አይሆንም ፡ ችንጋፍ ፡ ቤትህ
ጌታውን ፡ የሚተብቅ ፡ አይሆንም ፡ ችንጋፍ ፡ ቤትህ