የሕይወት ፡ እንጀራ (Yehiwot Enjera) - መሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
መሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን
(Meserete Kristos Choir)

Meserete Kristos Choir 7.jpg


(7)

የታመንኩትን ፡ አውቃለሁ
(Yetamenkuten Awqalehu)

ዓ.ም. (Year): ፲ ፱ ፻ ፺ ፯ (2004)
ቁጥር (Track):

(4)

ርዝመት (Len.): 4:26
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የመሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን ፡ አልበሞች
(Albums by Meserete Kristos Choir)

አዝ፦ በእኛ ፡ ዘንድ ፡ ያለው ፡ የምስራች
የምንተርከው ፡ ለሰው ፡ ልጆች
ለተጠማችሁ ፡ ለተራባችሁ
የሕይወትን ፡ ውኃ ፡ ኑ ፡ እናሳያችሁ
የሕይውትን ፡ እንጀራን ፡ እናካፍላችሁ
የናዝሬቱን ፡ ኢየሱስን
እናውጋላችሁ ፡ ማርካት ፡ ማጥገቡን

እኛስ ፡ ጠጣነው ፡ በላነውና
ከርሃብ ፡ ጥማት ፡ አርፈናልና
ኦ ፡ ያለው ፡ ማርካት ፡ ቃላት ፡ አይገልፀው
ቀምሳችሁ ፡ እዩት ፡ ጌታ ፡ ድንቅ ፡ ነው

አዝ፦ በእኛ ፡ ዘንድ ፡ ያለው ፡ የምስራች
የምንተርከው ፡ ለሰው ፡ ልጆች
ለተጠማችሁ ፡ ለተራባችሁ
የሕይወትን ፡ ውኃ ፡ ኑ ፡ እናሳያችሁ
የሕይውትን ፡ እንጀራን ፡ እናካፍላችሁ
የናዝሬቱን ፡ ኢየሱስን
እናውጋላችሁ ፡ ማርካት ፡ ማጥገቡን

አንዴ ፡ የጠጣ ፡ ከዚህ ፡ ከውኃ
ጥማት ፡ ላይነካው ፡ ቢኖር ፡ በረሃ
ለዘለዓለም ፡ የሚፈልቅ ፡ ከሆዱ
የተጣማችሁ ፡ በነጻ ፡ ቅዱ

አዝ፦ በእኛ ፡ ዘንድ ፡ ያለው ፡ የምስራች
የምንተርከው ፡ ለሰው ፡ ልጆች
ለተጠማችሁ ፡ ለተራባችሁ
የሕይወትን ፡ ውኃ ፡ ኑ ፡ እናሳያችሁ
የሕይውትን ፡ እንጀራን ፡ እናካፍላችሁ
የናዝሬቱን ፡ ኢየሱስን
እናውጋላችሁ ፡ ማርካት ፡ ማጥገቡን

ከዚህ ፡ ከውኃ ፡ ከማርካት ፡ ኃይሉ
ፍሬያቸው ፡ በዛ ፡ የጠጡ ፡ ሁሉ
ሥርን ፡ ሰደዱ ፡ አይናወጡ
በጋው ፡ ሲመጣ ፡ አልደነገጡ

አዝ፦ በእኛ ፡ ዘንድ ፡ ያለው ፡ የምስራች
የምንተርከው ፡ ለሰው ፡ ልጆች
ለተጠማችሁ ፡ ለተራባችሁ
የሕይወትን ፡ ውኃ ፡ ኑ ፡ እናሳያችሁ
የሕይውትን ፡ እንጀራን ፡ እናካፍላችሁ
የናዝሬቱን ፡ ኢየሱስን
እናውጋላችሁ ፡ ማርካት ፡ ማጥገቡን