ከአምላካችን ፡ ጋራ ፡ ጉዞ (Keamlakachen Gara Guzo) - መሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
መሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን
(Meserete Kristos Choir)

Meserete Kristos Choir 7.jpg


(7)

የታመንኩትን ፡ አውቃለሁ
(Yetamenkuten Awqalehu)

ዓ.ም. (Year): ፲ ፱ ፻ ፺ ፯ (2004)
ቁጥር (Track):

(2)

ርዝመት (Len.): 5:37
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የመሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን ፡ አልበሞች
(Albums by Meserete Kristos Choir)

አዝ፦ ደስ ፡ ይለናል ፡ ከአምላካችን ፡ ጋር ፡ ጉዞ
መሄድ ፡ እጁን ፡ ይዞ
መሄድ ፡ እጁን ፡ ይዞ (፪x)

ተራራ ፡ ቁልቁለትም ፡ አቀበትም ፡ ሁሉ ፡ ይስተካከላሉ
ኢየሱስን ፡ እያዩ ፡ ይስተካከላሉ (፪x)

አዝ፦ ደስ ፡ ይለናል ፡ ከአምላካችን ፡ ጋር ፡ ጉዞ
መሄድ ፡ እጁን ፡ ይዞ
መሄድ ፡ እጁን ፡ ይዞ (፪x)

ማዕበልና ፡ ሞገድ ፡ ባሕር ፡ ሲያናውጡን ፡ ፀጥ ፡ ያደርጋቸዋል
ኢየሱስ ፡ ያዛቸዋል ፡ ፀጥ ፡ ያደርጋቸውል (፪x)

አዝ፦ ደስ ፡ ይለናል ፡ ከአምላካችን ፡ ጋር ፡ ጉዞ
መሄድ ፡ እጁን ፡ ይዞ
መሄድ ፡ እጁን ፡ ይዞ (፪x)

ፍቅርን ፡ በተሞላው ፡ አምላክ ፡ ተማምነናል
በመከራ ፡ ስንወድቅ ፡ መቼ ፡ ይተውናል ፡ ነጥቆ ፡ ያወጣናል (፪x)

አዝ፦ ደስ ፡ ይለናል ፡ ከአምላካችን ፡ ጋር ፡ ጉዞ
መሄድ ፡ እጁን ፡ ይዞ
መሄድ ፡ እጁን ፡ ይዞ (፪x)

በጌታ ፡ ክንዶች ፡ ላይ ፡ እንደገፋለን ፡ ስልጣን ፡ በእጁ ፡ ነው
እፎይ ፡ እንላለን ፡ በእርሱ ፡ እንደፍራለን (፪x)

አዝ፦ ደስ ፡ ይለናል ፡ ከአምላካችን ፡ ጋር ፡ ጉዞ
መሄድ ፡ እጁን ፡ ይዞ
መሄድ ፡ እጁን ፡ ይዞ (፪x)