የምሥራች (Yemeserach) - መሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
መሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን
(Meserete Kristos Choir)

Lyrics.jpg


()

ምሥጋና ፡ መልካም ፡ ነው
(Mesgana Melkam New)

ቁጥር (Track):

፲ ፫ (13)

ርዝመት (Len.): 4:33
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የመሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን ፡ አልበሞች
(Albums by Meserete Kristos Choir)

አዝማች
(የምስራች ፡ የምስራች ፡ ይኸው
የምስራቹ ፡ ጽዮን ፡ ደርሰናል ፡ እና ፡ አትሰልቹ
ያቻት ፡ ባሻገር ፡ የጽድቃችን ፡ አገር) (፪x)

ዘመናትን ፡ ቆጥረን ፡ እዚህ ፡ ደርሰናል
እንሂድላት ፡ ስዓቱ ፡ ደርሷል
ከተራራው ፡ ጐን ፡ የምትታየው
ጽዮን ፡ ያች ፡ ናት ፡ ድንቋ ፡ ቤታችን

አዝ
የምስራች

ቅጥሯን ፡ ልንረግጥ ፡ ምንም ፡ አልቀረን
እፎይ ፡ ለማለት ፡ ጽዮን ፡ ቤታችን
ከማዶ ፡ ያለው ፡ የአትክልት ፡ ቦታ
የጽዮን ፡ ቤት ፡ ነው፡ የሰጠን ፡ ጌታ

አዝ
የምስራች

ተራራ ፡ ጋርዶን ፡ ሳናያት ፡ ጀንበር
አሁን ፡ ምን ፡ ቀረን ፡ ከጽዮን ፡ ቤት
አቤት ፡ ማማሩ ፡ አበባው ፡ መስኩ
ግምቴ ፡ ይሄ ፡ ነው፡ የውበት ፡ ልኩ

አዝ
የምስራች