ለዚህ ፡ ነው ፡ መቆሜ (Lezih New Meqomie) - መሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
መሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን
(Meserete Kristos Choir)

Lyrics.jpg


()

ምሥጋና ፡ መልካም ፡ ነው
(Mesgana Melkam New)

ቁጥር (Track):

(3)

ርዝመት (Len.): 3:06
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የመሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን ፡ አልበሞች
(Albums by Meserete Kristos Choir)

አላማ ፡ ቢስ ፡ ነበርኩ ፡ ግብ ፡ የሌለሽ
የማልረባ ፡ ብኩን ፡ ተቅበዝባዥ
ኢየሱስ ፡ ግን ፡ ውስጤ ፡ ገባ
ድፍርስ ፡ ሕይወቴን ፡ አጠራ
መራራው ፡ ሕይወቴ ፡ ተለወጠ
ኑሮዬ ፡ በኢየሱስ ፡ ጣፈጠ

አዝ
(ለዚህ ፡ ነው ፡ መቆሜ ፡ በደስታ ፡ መዘመሬ
በቅኔ ፡ ውዳሴ ፡ ወደሱ ፡ መቅረቤ) (፪x)

ሁሉ ፡ ግራ ፡ ገብቶኝ ፡ ብዙ ፡ ባከንኩ
የሚያረካኝ ፡ ጠፍቶ ፡ ታወኩኝ
ኢየሱስ ፡ ግን ፡ ሕይወት ፡ ሰጠኝ
ዳግም ፡ ላልጠማ ፡ አረካኝ
የመዳኔን ፡ ምስራች ፡ ስሰማ
ልቤ ፡ ቀለጠ ፡ እንደ ፡ ሻማ

አዝ
ለዚህ ፡ ነው