ና ፡ ና ፡ ጌታችን (Na Na Gietachen) - መሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
Broom.png ይህ ፡ ጽሑፍ ፡ ገና ፡ አልተረጋገጠም ። እርማቶች ፡ ሊያስፈልጉት ፡ ይችላል ። ከቻሉ ፡ እርስዎ ፡ ያሻሽሉት
መሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን
(Meserete Kristos Choir)

Meserete Kristos Choir 1.jpg


(1)

እንዴት ፡ ድንቅ ፡ አምላክ ፡ ነው
(Endiet Denq Amlak New)

ቁጥር (Track):

፲ ፯ (17)

ርዝመት (Len.): 2:54
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የመሠረተ ፡ ክርስቶስ ፡ መዘምራን ፡ አልበሞች
(Albums by Meserete Kristos Choir)

አዝ፦ ናልን ፡ ጌታችን ፡ ናልን
ያ ፡ የምትጠብቀው ፡ ህዝብ ፡ ለእኛ ፡ ተዋጋልን
የዲያብሎስን ፡ ምሽት ፡ አፈራርስልን (፪x)

ቀስትን ፡ ወርውር ፡ ጠላትን ፡ ውጋ
የዲያብሎስን ፡ ሰፈር ፡ ምሽጉን ፡ ና
ሀላችን ፡ አንተ ፡ ነህ ፡ ጉልበታችን
ቅደምልን ፡ ጌታ ፡ ኢየሱስ ፡ ጌታችን

አዝ፦ ናልን ፡ ጌታችን ፡ ናልን
ያ ፡ የምትጠብቀው ፡ ህዝብ ፡ ለእኛ ፡ ተዋጋልን
የዲያብሎስን ፡ ምሽት ፡ አፈራርስልን (፪x)

ሰይፍን ፡ ምዘዝ ፡ ይገርሰስ
እሳትን ፡ አውርድ ፡ ጠላታችን ፡ ይለቅ
በክብር ፡ ወተናል ፡ ወደ ፡ ጺዮን
ወደምትሰጠው ፡ አንተ ፡ ምራን

አዝ፦ ናልን ፡ ጌታችን ፡ ናልን
ያ ፡ የምትጠብቀው ፡ ህዝብ ፡ ለእኛ ፡ ተዋጋልን
የዲያብሎስን ፡ ምሽት ፡ አፈራርስልን (፪x)

ካንተ ፡ እንጠብቃለን ፡ ከታላቅ ፡ ክንድህ
የአጋንንትን ፡ ችፍሮች
መሰረታችን ፡ ሁን
እስክንገባ ፡ ጺዮን ፡ ሀገራችን

አዝ፦ ናልን ፡ ጌታችን ፡ ናልን
ያ ፡ የምትጠብቀው ፡ ህዝብ ፡ ለእኛ ፡ ተዋጋልን
የዲያብሎስን ፡ ምሽት ፡ አፈራርስልን (፪x)