የጽዮን ፡ ግርማዋ (Yetsiyon Germawa) - መሠረት ፡ ፅጌና ፡ እንዳልካቸው ፡ ኪዳነወልድ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
መሠረት ፡ ፅጌና ፡ እንዳልካቸው ፡ ኪዳነወልድ
(Meseret Tsegie and Endalkachew Kidanewold)

Meseret Tsegie and Endalkachew Kidanewold 2.jpg


(2)

ዝናህ ፡ የገነነው
(Zenah Yegenenew)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፬ (2011)
ቁጥር (Track):

(8)


ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የመሠረት ፡ ፅጌና ፡ እንዳልካቸው ፡ ኪዳነወልድ ፡ አልበሞች
(Albums by Meseret Tsegie and Endalkachew Kidanewold)

አዝ፦ የጽዮን ፡ ግርማዋ ፡ ኢየሱስ ፡ ክርስቶስ ፡ ነው
በአባቱ ፡ ቀኝ ፡ ያለው ፡ በላይ ፡ ያለው
የንጋቱ ፡ ኮከብ ፡ ደግሞም ፡ የሚባለው
እኛ ፡ የምናመልከው ፡ ጌታችን ፡ እርሱ ፡ ታላቅ ፡ ነው

ምድር ፡ መረገጫው ፡ ሰማይም ፡ ዙፋኑ
የጽዮን ፡ ሙሽራ ፡ ግሩም ፡ ነው ፡ ብርሃኑ
ወጀብ ፡ ነጐድጓድም ፡ ለርሱ ፡ ይታዘዛል
ስሙ ፡ ግሩም ፡ መንፈስ ፡ ነው ፡ ሰላምን ፡ ይሰጣል
 
አዝ፦ የጽዮን ፡ ግርማዋ ፡ ኢየሱስ ፡ ክርስቶስ ፡ ነው
በአባቱ ፡ ቀኝ ፡ ያለው ፡ በላይ ፡ ያለው
የንጋቱ ፡ ኮከብ ፡ ደግሞም ፡ የሚባለው
እኛ ፡ የምናመልከው ፡ ጌታችን ፡ እርሱ ፡ ታላቅ ፡ ነው

ኢየሱስ ፡ ክርስቶስ ፡ ደግሞም ፡ እሩህሩህ ፡ ነው
ከአንበሳ ፡ መንጋጋ ፡ ከእሳት ፡ ያወጣ ፡ ነው
ልጆቹን ፡ ይወዳል ፡ እህል ፡ ይሰጣቸዋል
ቃሉም ፡ ለዘለዓለም ፡ ሕያው ፡ ሆኖ ፡ ይኖራል

አዝ፦ የጽዮን ፡ ግርማዋ ፡ ኢየሱስ ፡ ክርስቶስ ፡ ነው
በአባቱ ፡ ቀኝ ፡ ያለው ፡ በላይ ፡ ያለው
የንጋቱ ፡ ኮከብ ፡ ደግሞም ፡ የሚባለው
እኛ ፡ የምናመልከው ፡ ጌታችን ፡ እርሱ ፡ ታላቅ ፡ ነው

አልፋ ፡ ኦሜጋ ፡ ነው ፡ ዘመን ፡ አይሽረውም
ሰማይ ፡ ምድር ፡ ሲያልፉ ፡ እርሱ ፡ አይለወጥም
ስሙም ፡ ለዘለዓለም ፡ ታምርን ፡ ይሰራል
ደሙ ፡ ፍጹም ፡ ኃይል ፡ ነው ፡ ሕይወትን ፡ ይሰጣል

አዝ፦ የጽዮን ፡ ግርማዋ ፡ ኢየሱስ ፡ ክርስቶስ ፡ ነው
በአባቱ ፡ ቀኝ ፡ ያለው ፡ በላይ ፡ ያለው
የንጋቱ ፡ ኮከብ ፡ ደግሞም ፡ የሚባለው
እኛ ፡ የምናመልከው ፡ ጌታችን ፡ እርሱ ፡ ታላቅ ፡ ነው