አመሰግንሃለሁ (Amesegenehalehu) - መቅረዝ ፡ የወጣቶች ፡ አገልግሎት

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
መቅረዝ ፡ የወጣቶች ፡ አገልግሎት
(Mekrez Youth Ministry)

Mekrez Youth Ministry 4.jpeg


(4)

አየዋለሁ ፡ መስቀሉን
(Ayewalehu Mesqelun)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፪ (2009)
ቁጥር (Track):

(6)


ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የመቅረዝ ፡ የወጣቶች ፡ አገልግሎት ፡ አልበሞች
(Albums by Mekrez Youth Ministry)

ሲጀምር ፡ የሕይወቴ ፡ ምዕራፍ ፡ አንተ ፡ ነበርክበት
የሰጠኀኝ ፡ የሕይወትን ፡ እስትንፋስት ፡ አንተ ፡ እፍ ፡ ያልክበት
የሕይወቴ ፡ ጅምሯ ፡ አንተ ፡ ነህ ፡ ደግሞ ፡ ፍጻሜዋም
ሌት ፡ ተቀን ፡ የመኖር ፡ ምክንያቷ
አንተ ፡ ነህ ፡ የእርሷ ፡ አለኝታ

አዝ፦ አመሰግንሃለሁ ፡ ስላደረከው ፡ ስለሆነው
አመሰግንሃለሁ ፡ ኢሄ ፡ ሁሉ ፡ በአንተ ፡ ለአንተ ፡ ስለህነ

ሰማያትን ፡ በቃልህ ፡ ሰራህ ፡ ምድርም ፡ ደግሞ ፡ ጸና
ይሄ ፡ ሁሉ ፡ ከጥበብህ ፡ ሆነ ፡ ከችሎታህ ፡ ብዛት
ሚታየው ፡ ማይታየው ፡ ሁሉ ፡ ሁሉ ፡ ከአንተ ፡ ሆነ
በሰራኀው ፡ በዚህ ፡ ሁሉ ፡ ስራ ፡ ፍጥረት ፡ አንተን ፡ አመሰገነ

አዝ፦ አመሰግንሃለሁ ፡ ስላደረከው ፡ ስለሆነው
አመሰግንሃለሁ ፡ ኢሄ ፡ ሁሉ ፡ በአንተ ፡ ለአንተ ፡ ስለህነ

ሰማያትን ፡ በቃልህ ፡ ሰራህ ፡ ምድርም ፡ ደግሞ ፡ ጸና
ይሄ ፡ ሁሉ ፡ ከጥበብህ ፡ ሆነ ፡ ከችሎታህ ፡ ብዛት
ሚታየው ፡ ማይታየው ፡ ሁሉ ፡ ሁሉ ፡ ከአንተ ፡ ሆነ
በሰራኀው ፡ በዚህ ፡ ሁሉ ፡ ስራ ፡ ፍጥረት ፡ አንተን ፡ አመሰገነ

አዝ፦ አመሰግንሃለሁ ፡ ስላደረከው ፡ ስለሆነው
አመሰግንሃለሁ ፡ ኢሄ ፡ ሁሉ ፡ በአንተ ፡ ለአንተ ፡ ስለህነ (፬x)