ለካ ፡ ምሕረትህ ፡ ነው (Leka Mehereteh New) - ቃልኪዳን ፡ ጥላሁን

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ቃልኪዳን ፡ ጥላሁን
(Kalkidan Tilahun)

Kalkidan Tilahun 5.jpg


(5)

ለእግዚአብሔር ፡ ቀላል ፡ ነው
(LeEgziabhier Qelal New)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፪ (2010)
ቁጥር (Track):

፲ ፫ (13)

ርዝመት (Len.): 4:55
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የቃልኪዳን ፡ ጥላሁን ፡ አልበሞች
(Albums by Kalkidan Tilahun)

ለካ ፡ ምህረትህ ፡ ነው ፡ የሚደጋግፈኝ
ለካ ፡ ይቅርታህ ፡ ነው ፡ እኔን ፡ የሚያቆመኝ
ለካ ፡ ፍቅርህ ፡ ነው ፡ የሚያጠነክረኝ
ለካ ፡ ክብርህ ፡ ነው ፡ ውበት ፡ የሚሆነኝ

ከወርቅ ፡ ከዕንቁ ፡ ይልቅ ፡ ጌታ ፡ ይሻለኛል
ማለዳ ፡ ማለዳ ፡ ምህረት ፡ ያጠግበኛል (፪x)

ማለዳ ፡ ማለዳ ፡ ሠላም ፡ ያሰጠኛል
ማለዳ ፡ ማለዳ ፡ ፍቅር ፡ ያጠግበኛል
ማለዳ ፡ ማለዳ ፡ ጤና ፡ ያሰጠኛል

በምን ፡ ቃል ፡ ልናገር ፡ በምን ፡ ቋንቋ ፡ ላውራ
ከአይምሮ ፡ በላይ ፡ ነው ፡ ጌታ ፡ የአንተ ፡ ሥራ (፪x)

ብዙ ፡ ብዙ ፡ ብዙ ፡ ብዙም ፡ ሚለው ፡ ቃል ፡ ከገለጸው
የፍቅርን ፡ ብዛት ፡ ብዙ ፡ ነው ፡ ብዬ ፡ እናገራለሁ
ብዙ ፡ ብዙ ፡ ብዙ ፡ ብዙም ፡ ሚለው ፡ ቃል ፡ ከገለጠው
የስጦታን ፡ ብዛት ፡ ብዙ ፡ ነው ፡ ብዬ ፡ እናገራለሁ

ለካ ፡ ምህረትህ ፡ ነው ፡ የሚደጋግፈኝ
ለካ ፡ ይቅርታህ ፡ ነው ፡ እኔን ፡ የሚያቆመኝ
ለካ ፡ ፍቅርህ ፡ ነው ፡ የሚያጠነክረኝ
ለካ ፡ ክብርህ ፡ ነው ፡ ውበት ፡ የሚሆነኝ

ከወርቅ ፡ ከዕንቁ ፡ ይልቅ ፡ ጌታ ፡ ይሻለኛል
ማለዳ ፡ ማለዳ ፡ ምህረት ፡ ያጠግበኛል (፪x)

ማለዳ ፡ ማለዳ ፡ ደስታ ፡ ያሰጠኛል

በምን ፡ ቃል ፡ ልናገር ፡ በምን ፡ ቋንቋ ፡ ላውራ
ከአይምሮ ፡ በላይ ፡ ነው ፡ ጌታ ፡ የአንተ ፡ ሥራ (፪x)

ብዙ ፡ ብዙ ፡ ብዙ ፡ ብዙም ፡ ሚለው ፡ ቃል ፡ ከገለጸው
የፍቅርን ፡ ብዛት ፡ ብዙ ፡ ነው ፡ ብዬ ፡ እናገራለሁ
ብዙ ፡ ብዙ ፡ ብዙ ፡ ብዙም ፡ ሚለው ፡ ቃል ፡ ከገለጠው
የይቅርታን ፡ ብዛት ፡ ብዙ ፡ ነው ፡ ብዬ ፡ እናገራለሁ