ክበር (Keber) - ቃልኪዳን ፡ ጥላሁን

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ቃልኪዳን ፡ ጥላሁን
(Kalkidan Tilahun)

Kalkidan Tilahun 5.jpg


(5)

ለእግዚአብሔር ፡ ቀላል ፡ ነው
(LeEgziabhier Qelal New)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፪ (2010)
ቁጥር (Track):

(8)

ርዝመት (Len.): 6:56
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የቃልኪዳን ፡ ጥላሁን ፡ አልበሞች
(Albums by Kalkidan Tilahun)

ክበር ፡ ክበር ፡ ክበር
ተመስገን:ጌታ: ክበር
ንገስ:ንገስ :ንገስ
ተመስገን :ጌታ ንገስ

ይገባሃልና ፡ መስዕዋቴ ፡ ይገባሃልና ፡ አምልኮዬ
አመልክሃለሁኝ ፡ ጌታዬ(2x)

እንደ ፡ አምላኬ ፡ አመልክሃለው
እንደ ፡ አክባሪ ፡ አከብርሃለው
እንደ ፡ ወዳጅ ፡ እወድሃለው
እንደ ፡ ታዛዥ ፡ እታዘዛለው

አምልክሃለሁ ፡ እስከ ፡ ለዘለዓለም (፬x)

ምን ፡ ዋጋ ፡ አለው ፡ አንተ ፡ ካልከበርክ
በቤትህ/በሕይወቴ ፡ ከፍ ፡ ከፍ ፡ ካላልክ
ደስ ፡ ይበልህ ፡ ተደላደልና
ላመስግንህ/ላሞጋግስህ ፡ ዛሬም ፡ እንደገና (፪x)

አምልክሃለሁ ፡ እስከ ፡ ለዘለዓለም (፬x)

ልክ ፡ እንዳበደ ፡ ሰው ፡ አይምሮውን ፡ እንዳጣ
አመሰግናለሁ ፡ ወደ ፡ አንተ ፡ ሥመጣ
የሌለኝን ፡ ሳይሆን ፡ ያለኝን ፡ እያየሁ
ተመሥገን ፡ ተመሥገን ፡ ተመሥገን ፡ እላለሁ (፪x)

ይገባሃልና ፡ መስዕዋቴ ፡ ይገባሃልና ፡ አምልኮዬ
አመልክሃለሁኝ ፡ ጌታዬ (፪x)

ክበር ፡ ክበር ፡ ክበር
ተመሥገን ፡ ጌታ ፡ ክበር (፪x)

ክበር ፡ ክብር ፡ ክበርልኝ
ተመሥገን ፡ አንተ ፡ ክብር