አምልኮህ ፡ ያፈረ ፡ የለም (Amlekoh Yafere Yelem) - ቃልኪዳን ፡ ጥላሁን

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ቃልኪዳን ፡ ጥላሁን
(Kalkidan Tilahun)

Kalkidan Tilahun 5.jpg


(5)

ለእግዚአብሔር ፡ ቀላል ፡ ነው
(LeEgziabhier Qelal New)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፪ (2010)
ቁጥር (Track):

(2)

ርዝመት (Len.): 5:26
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የቃልኪዳን ፡ ጥላሁን ፡ አልበሞች
(Albums by Kalkidan Tilahun)

አሁንም : እህሌን ፡ ውኃዬን ፡ ባርከሃል ፡ አሃሃ
በሽታን ፡ ከቤቴ ፡ ከደጄ ፡ አርቀሃል (፪x)

የዘመኔን ፡ ቁጥር ፡ ሞልተሃል ፡ ኦሆሆ
የዘመኔን ፡ ቁጥር ፡ ሞልተሃል ፡ አሃሃ (፪x)

አመልክሃለው ፡ ወድጄ ፡ አመልክሃለው ፡ ፈቅጄ (፬x)

አምልኮህ ፡ ያፈረ ፡ የለም ፡ አንተን ፡ አሞጋግሶ
እዚያው ፡ ቀርቷል ፡ እንጂ ፡ ክብርህ ፡ ጋር ፡ ደርሶ (፪x)
አምልኮህ ፡ ያፈረ ፡ የለም ፡ አንተን ፡ አሞጋግሶ
እዚያው ፡ ቀርቷል ፡ እንጂ ፡ ክብርህ ፡ ጋር ፡ ደርሶ (፬x)

አምልኮህ ፡ አምልኮህ ፡ አንተን ፡ ወዶህ ፡ ወዶህ
አንተን ፡ ወዶህ ፡ ወዶህ
ማን ፡ ይቀራል ፡ ከበረከት ፡ ማዶ
ከበረከት ፡ ማዶ (፪x)

አሁንም ፡ እህሌን ፡ ውኃዬን ፡ ባርከሃል ፡ አሃሃ
በሽታን ፡ ከቤቴ ፡ ከደጄ ፡ አርቀሃል (፪x)

የዘመኔን ፡ ቁጥር ፡ ሞልተሃል ፡ ኦሆሆ
የዘመኔን ፡ ቁጥር ፡ ሞልተሃል ፡ አሃሃ (፪x)

አምልኮህ ፡ ያፈረ ፡ የለም ፡ አንተን ፡ አሞጋግሶ
እዚያው ፡ ቀርቷል ፡ እንጂ ፡ ክብርህ ፡ ጋር ፡ ደርሶ (፪x)
ጸልዮ ፡ ያፈረ ፡ የለም ፡ አንተን ፡ ተለማምጦ
ተቀብሏል ፡ እንጂ ፡ ከሁሉ ፡ አብልጦ (፬x)

አመልክሃለው ፡ ወድጄ ፡ አመልክሃለው ፡ ፈቅጄ (፬x)