አቻ ፡ የሌለህ (Acha Yelieleh) - ቃልኪዳን ፡ ጥላሁን

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ቃልኪዳን ፡ ጥላሁን
(Kalkidan Tilahun)

Lyrics.jpg


(2)

ጌታ ፡ እኮ ፡ ነው
(Gieta Eko New)

ቁጥር (Track):

(4)

ርዝመት (Len.): 4:35
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የቃልኪዳን ፡ ጥላሁን ፡ አልበሞች
(Albums by Kalkidan Tilahun)

አዝ፦ አቻ ፡ የሌለህ ፡ ተወዳዳሪ
በዙፋንህ ፡ ላይ ፡ ዘለዓለም ፡ ነዋሪ (፪x)
አቻ ፡ የሌለህ ፡ ተወዳዳሪ
በዙፋንህ ፡ ላይ ፡ ዘለዓለም ፡ ነዋሪ (፪x)

በጉባኤ ፡ መሃከል ፡ አመሰግንሃለሁ
ብዙ ፡ ሕዝብም ፡ ባለበት ፡ እዘምርልሃለሁ
አንተ ፡ ታላቅ ፡ ነህና ፡ አገለግልሃለሁ (፪x)

ታላቅ ፡ ነህ (፭x)
ምሥጋና ፡ ለስምህ ፡ ይሁን (፬x)
ጌታ ፡ ላመስግንህ ፡ ክብር ፡ ይሁንልህ
ኢየሱስ ፡ ላመስግንህ ፡ ክብር ፡ ይሁንልህ

ዛሬም ፡ ልጆችህ ፡ ተሰብስበን
በፊትህ ፡ መሆን ፡ እጅግ ፡ ናፍቀን
ቅዱስ ፡ እግዚአብሔር ፡ ብለንሃል
መክበር ፡ መወደስ ፡ ይገባሃል

ምሥጋና ፡ ለስምህ ፡ ይሁን ፡ ምሥጋና ፡ ለስምህ (፪x)
ጌታ ፡ ላመስግንህ ፡ ክብር ፡ ይሁንልህ ፡ ሆሆሆ
ኢየሱስ ፡ ላመስግንህ ፡ ክብር ፡ ይሁንልህ ፡ ሆሆሆ

አዝ፦ አቻ ፡ የሌለህ ፡ ተወዳዳሪ
በዙፋንህ ፡ ላይ ፡ ዘለዓለም ፡ ነዋሪ (፪x)
አቻ ፡ የሌለህ ፡ ተወዳዳሪ
በዙፋንህ ፡ ላይ ፡ ዘለዓለም ፡ ነዋሪ (፪x)

በጉባኤ ፡ መሃከል ፡ አመሰግንሃለሁ
ብዙ ፡ ሕዝብም ፡ ባለበት ፡ እዘምርልሃለሁ
አንተ ፡ ታላቅ ፡ ነህና ፡ አገለግልሃለሁ (፪x)

ታላቅ ፡ ነህ (፭x)
ምሥጋና ፡ ለስምህ ፡ ይሁን (፬x)
ጌታ ፡ ላመስግንህ ፡ ክብር ፡ ይሁንልህ
ኢየሱስ ፡ ላመስግንህ ፡ ክብር ፡ ይሁንልህ

ዛሬም ፡ ልጆችህ ፡ ተሰብስበን
በፊትህ ፡ መሆን ፡ እጅግ ፡ ናፍቀን
ቅዱስ ፡ እግዚአብሔር ፡ ብለንሃል
መክበር ፡ መወደስ ፡ ይገባሃል

ምሥጋና ፡ ለስምህ ፡ ይሁን ፡ ምሥጋና ፡ ለስምህ (፪x)
ጌታ ፡ ላመስግንህ ፡ ክብር ፡ ይሁንልህ ፡ ሆሆሆ
ኢየሱስ ፡ ላመስግንህ ፡ ክብር ፡ ይሁንልህ ፡ ሆሆሆ