በየት ፡ ሃገር ፡ ነው ፡ እግዚአብሔር (Beyet Hager New Egziabhier) - ቃልኪዳን ፡ ጥላሁን

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ቃልኪዳን ፡ ጥላሁን
(Kalkidan Tilahun)

Kalkidan Tilahun 6.jpg


(6)

በየት ፡ ሃገር ፡ ነው ፡ እግዚአብሔር
(Beyet Hager New Egziabhier)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፭ (2013)
ቁጥር (Track):

(2)

ርዝመት (Len.): 4:58
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የቃልኪዳን ፡ ጥላሁን ፡ አልበሞች
(Albums by Kalkidan Tilahun)


በየት ፡ ሃገር ፡ ነው ፡ እግዚአብሔር
ሰው ፡ ጥሎ ፡ የሚያወቀው ፡ እግዚአብሔር (፬x)

እግዚአብሔር ፡ አይጥልሽም
እግዚአብሔር ፡ አይተውሽም
እግዚአብሔር ፡ አይረሳሽም (፪x)
እግዚአብሔር ፡ አይጥልህም
እግዚአብሔር ፡ አይተውህም
እግዚአብሔር ፡ አይረሳህም (፪x)

ዝም ፡ በሉ ፡ ዝም ፡ በሉ
በኩራት ፡ አትናገሩ (፫x)
እግዚአብሔር ፡ አዋቂ ፡ ነው
ስራውን ፡ ሚመዝን ፡ ነው (፫x)
የእኔ ፡ አምላክ ፡ አዋቂ ፡ ነው
ስራውን ፡ ሚመዝን ፡ ነው (፫x)

እግዚአብሔር ፡ አይጥለንም
እግዚአብሔር ፡ አይተወንም
እግዚአብሔር ፡ አይረሳንም (፪x)
እግዚአብሔር ፡ አይጥለንም
እግዚአብሔር ፡ አይተወንም
እግዚአብሔር ፡ አይረሳንም (፪x)

ሁሉም ፡ በየጓዳው ፡ ችግሩን ፡ እያየ
አንተን ፡ ለማመስገን ፡ እንደምን ፡ ዘገየ (፪x)

ምድር ፡ ሆይ ፡ ደስ ፡ ይበልሽ
ሠማያትም ፡ ዘምሩ ፡ ኮረብቶች ፡ አጨብጭቡ
ተራሮች ፡ እልል ፡ በሉ
እግዚአብሔር ፡ ችግረኛውን ፡ አስቧል ፡ የተጐዳውን (፪x)

ዝም ፡ በሉ ፡ ዝም ፡ በሉ
በኩራት ፡ አትናገሩ (፫x)
እግዚአብሔር ፡ አዋቂ ፡ ነው
ስራውን ፡ ሚመዝን ፡ ነው (፫x)
የእኔ ፡ አምላክ ፡ አዋቂ ፡ ነው
ሥራውን ፡ ሚመዝን ፡ ነው (፫x)
ሥራውን ፡ ሚመዝን ፡ ነው (፮x)