አለው ፡ መላ (Alew Mela) - ቃለአብ ፡ ፀጋዬ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ቃለአብ ፡ ፀጋዬ
(Kaleab Tsegaye)

Kaleab Tsegaye 1.jpeg


(1)

እንዲህም ፡ አለ
(Endihem Ale)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፫ (2011)
ቁጥር (Track):

(Track)


ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የቃለአብ ፡ ፀጋዬ ፡ አልበሞች
(Albums by Kaleab Tsegaye)

 
መገመት ፡ መብቱ ፡ ነው ፡ አያልፈውም ፡ ብሎ
እኔ ፡ ግን ፡ አልፋለሁ ፡ ገማቼ ፡ ቁጭ ፡ ብሎ
አውላ ፡ ????? ፡ ቢያነፋ ፡ መርከብ ፡ ቢሰበር
ቄሳር ፡ ስለኢየሱስ ፡ መስማቱ ፡ አይቀር

አዝ:- እዚሁ ፡ እንድትቀር ፡ መንገድህን ፡ የዘጋ (፪x) ፡ ወገቡ ፡ ተወጋ
መርዛማው ፡ እልፉኝት??? ፡ ትላንት ፡ የነደፈህ (፪x) ፡ ዛሬ ፡ ተራገፈ
የያዝከው ፡ ኢየሱስ ፡ ለሌላው ፡ ተረፈ
ለሌላ ፡ አለው ፡ መላ (፬x)

ማእበሉን ፡ አልሰማም ፡ ነው ፡ ያለኝን ፡ ትቼ ፡ የጠራኝን ፡ ትቼ
ሰይጣን ፡ ለምን ፡ ይሳቅ ፡ ውሃው ፡ ላይ ፡ ቀርቼ (፪x)
አላማ ፡ አለኝ ፡ ማእበሉ ፡ አያሰጥመኝ
አላማ ፡ አለኝ ፡ ማእበሉ ፡ አያስቀረኝ
(፪x)

ሰባት ፡ እጥፍ ፡ አድርገው ፡ እሳት ፡ አነደዱ
ታላቁን ፡ መምህር ፡ ኢየሱስን ፡ ሊያስኪዱ
ለጣኦት ፡ ከምሰግድ ፡ ይብላኝ ፡ ይሄ ፡ እሳት
ስግደት ፡ የሚያምርብኝ ፡ ኢየሱሴ ፡ ፊት

አዝ:- እዚሁ ፡ እንድትቀር ፡ መንገድህን ፡ የዘጋ (፪x) ፡ ወገቡ ፡ ተወጋ
መርዛማው ፡ እልፉኝት??? ፡ ትላንት ፡ የነደፈህ (፪x) ፡ ዛሬ ፡ ተራገፈ
የያዝከው ፡ ኢየሱስ ፡ ለሌላው ፡ ተረፈ
ለሌላ ፡ አለው ፡ መላ (፬x)

ማእበሉን ፡ አልሰማም ፡ ነው ፡ ያለኝን ፡ ትቼ ፡ የጠራኝን ፡ ትቼ
ሰይጣን ፡ ለምን ፡ ይሳቅ ፡ ውሃው ፡ ላይ ፡ ቀርቼ (፪x)
አላማ ፡ አለኝ ፡ ማእበሉ ፡ አያሰጥመኝ
አላማ ፡ አለኝ ፡ ማእበሉ ፡ አያስቀረኝ
(፬x)