ሕያው ፡ ምንጭ (Heyaw Mench) - እንዳለ ፡ ወልደጊዮርጊስ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
እንዳለ ፡ ወልደጊዮርጊስ
(Endale Woldegiorgis)

Endale Woldegiorgis 4.jpg


(4)

ሕያው ፡ ምንጭ
(Heyaw Mench)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፮ (2014)
ቁጥር (Track):

(2)

ርዝመት (Len.): 5:45
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የእንዳለ ፡ ወልደጊዮርጊስ ፡ አልበሞች
(Albums by Endale Woldegiorgis)

ሸቶናል ፡ የአንተ ፡ መገኘት ፡ ሸቶኛል
ሸቶኛል ፡ የአንተ ፡ ህልውና ፡ ሸቶኛል
እለመልማለሁ ፡ ብዙ ፡ አፈራለሁ
እለመልማለሁ ፡ ብዙ ፡ አፈራለሁ

አዝ፦ አልደርቅም ፡ አልደርቅም ፡ ሕያው ፡ ምንጭ
አንተ ፡ አለኸኝ ፡ ኢየሱስ (፪x)

ዛፍ ፡ እንኳ ፡ ቢቆረጥ
ደግሞ ፡ ሊያቆጠቁጥ ፡ አዲስን ፡ ቅርንጫፍ
ሊያበቅል ፡ ተስፋ ፡ አለው
ለፍጥረት ፡ የመታደስን
ይህ ፡ እንደገና ፡ ተስፋን ፡ ሰጠኸው
ለእኔማ ፡ አንተ ፡ ነህ ፡ ለእኔ ፡ የነፍሴ ፡ ተስፋ
የምትበልጥ ፡ ለማቆጥቆጤ ከውኃ ፡ ሸታ

የክፉ ፡ ምሳር ፡ ቆርጦ ፡ :ሊጥለኝ
እስከወዲያኛው ፡ ከአንተ ፡ ሊለየኝ
ስመታ ፡ ተንገዳግጄ
ስደርስ ፡ ወደታች ፡ ስቧጥጥ
ሲብስ ፡ ማቃሰት ፡ ሆኖብኝ ፡ አንዳች

ሲሸተኝ ፡ የመገኘትህ ፡ የአንተ ፡ መዓዛ
ቆማለሁ ፡ ዳግም ፡ በጽኑ ፡ ምህረት ፡ ሲበዛ (፪x)

አዝ፦ አልደርቅም ፡ አልደርቅም ፡ ሕያው ፡ ምንጭ
አንተ ፡ አለኸኝ ፡ ኢየሱስ (፪x)

በድርቅ ፡ ዘመን ፡ ከቶ ፡ እንዳልሰጋ
ፍሬ ፡ ማፍራቴን ፡ ላይቆም ፡ አንዱ ፡ ጋር
እምነቴ ፡ አንተ ፡ ነህ ፡ መታመኛዬ
ሙቀት ፡ ሲመጣ ፡ ላይፈራው ፡ ልቤ
ከአንተ ፡ አጠገብ ፡ ተተክያለሁ
ስለዚህ ፡ ሕይወቴ ፡ ሁሌ ፡ ለምለም ፡ ነው (፪x)

ሁሌ ፡ ለምለም ፡ ነው
ለመልማለሁ