መንገሥተ ፡ ሰማይ (Mengeste Semay) - ደረጀ ፡ ከበደ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ደረጀ ፡ ከበደ
(Dereje Kebede)

Lyrics.jpg


(4)

መንግሥተ ፡ ሰማይ
(Mengeste Semay)

ዓ.ም. (Year): ፲ ፱ ፻ ፸ ፪ (1980)
ቁጥር (Track):

(9)

ርዝመት (Len.): 5:31
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የደረጀ ፡ ከበደ ፡ አልበሞች
(Albums by Dereje Kebede)

አዝ፦ መንግሥተ ፡ ሰማይ (፪x)
ከሞት ፡ ወዲያ ፡ ለእኛ ፡ መጠለያ (፬x)
ከአምላክ ፡ ጋራ ፡ ኑሮ ፡ እንደገና (፪x)

የሞትን ፡ ድልድል ፡ እንሻገርና
እንራመዳለን ፡ ለኑሮ ፡ እንደገና
የአሁኑ ፡ መንደር ፡ መንግሥተ ፡ ሰማይ
ግንቡ ፡ የጸና ፡ ነው ፡ በበጉ : ደም ፡ ላይ

አዝ፦ መንግሥተ ፡ ሰማይ (፪x)
ከሞት ፡ ወዲያ ፡ ለእኛ ፡ መጠለያ (፬x)
ከአምላክ ፡ ጋራ ፡ ኑሮ ፡ እንደገና (፪x)

ከባዕድ ፡ ከተማ ፡ ከስደተኝነት
ጊዜያችን ፡ አብቅቶ ፡ እፎይ ፡ ልንልበት
ከሞት ፡ ወዲያ ፡ ማዶ ፡ ከተማ ፡ ተሰርቷል
በኢየሱስ ፡ ያመነ ፡ ወደዚያ ፡ ተጠርቷል

አዝ፦ መንግሥተ ፡ ሰማይ (፪x)
ከሞት ፡ ወዲያ ፡ ለእኛ ፡ መጠለያ (፬x)
ከአምላክ ፡ ጋራ ፡ ኑሮ ፡ እንደገና (፪x)

አዝ፦ መንግሥተ ፡ ሰማይ (፪x)
ከሞት ፡ ወዲያ ፡ ለእኛ ፡ መጠለያ (፬x)
ከአምላክ ፡ ጋራ ፡ ኑሮ ፡ እንደገና (፪x)

ምቀኝነት ፡ ክፋት ፡ ሃዘንና ፡ ለቅሶ
በዚህ ፡ ከተማ ፡ ቅስጥ ፡ ዓይኖርም ፡ ጨርሶ
ፍቅርና ፡ ሰላም ፡ የቅዱሳን ፡ መዝሙር
ሳያቋርጡ ፡ ዘወትር ፡ ለእግዚአብሔር ፡ ክብር

አዝ፦ መንግሥተ ፡ ሰማይ (፪x)
ከሞት ፡ ወዲያ ፡ ለእኛ ፡ መጠለያ (፬x)
ከአምላክ ፡ ጋራ ፡ ኑሮ ፡ እንደገና (፪x)