አለ ፡ ጌታ (Ale Gieta) - ዳግማዊ ፡ ጥላሁን ፡ እና ፡ ሳሙኤል ፡ ተስፋሚካኤል

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ዳግማዊ ፡ ጥላሁን ፡ እና ፡ ሳሙኤል ፡ ተስፋሚካኤል
(Dagmawi Tilahun)

Lyrics.jpg

ልዩ ፡ እትም
(Esp)

ሌላ ፡ ሌላ ፡ ሌላ
(Liela Liela Liela)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ (2007)
ቁጥር (Track):

(3)

ርዝመት (Len.): 6:26
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የዳግማዊ ፡ ጥላሁን ፡ እና ፡ ሳሙኤል ፡ ተስፋሚካኤል ፡ አልበሞች
(Albums by Dagmawi Tilahun)

ሳስበው ፡ ልቤ ፡ ተነሳ
ውለታው ፡ እንዴት ፡ ይረሳ
ምክነያቱ ፡ እንዲህ ፡ መሆኔ
ስላለኝ ፡ ጌታ ፡ ከጎኔ (፪x)

አዝ፦ አለኝ ፡ ጌታ
አለኝ ፡ ኢየሱስ (፬x)

ያ ፡ ሲሄድ ፡ መቶ ፡ ሳይቆይ
ሲሸሸኝ ፡ ከሩቅ ፡ አይቶኝ
ጌታ ፡ ግን ፡ ቤቴ ፡ ገብቶ
አሳየኝ ፡ ሁሉን ፡ ሰርቶ (፪x)

አሳየኝ ፡ ሁሉን ፡ ሰርቶ (፬x)

አለኝ ፡ ሚራራ
አለኝ ፡ የሚያዝን
አለኝ ፡ ሁል ፡ ጊዜ
አለኝ ፡ ልቡ ፡ ቅን
አለኝ ፡ አይከዳ
አለኝ ፡ አይተወኝ
አለኝ ፡ ያለሱ
አለኝ ፡ ማን ፡ አለኝ

አዝ፦ አለኝ ፡ ጌታ
አለኝ ፡ ኢየሱስ (፬x)

አይደለም ፡ እግረ ፡ መንገዴን
አምላኬን ፡ እኔስ ፡ መውደዴ
አለቴ ፡ ከሆነኝ ፡ ውዴ
ሰው ፡ ባለው ፡ አይኮራም ፡ እንዴ

አይደለም ፡ እግረ ፡ መንገዴን
አምላኬን ፡ እኔስ ፡ መውደዴ
አለቴ ፡ ከሆነኝ ፡ ውዴ
ባምላኬ ፡ አልኮራም ፡ እንዴ

አለኝ ፡ ሚራራ
አለኝ ፡ የሚያዝን
አለኝ ፡ ሁል ፡ ጊዜ
አለኝ ፡ ልቡ ፡ ቅን
አለኝ ፡ አይከዳ
አለኝ ፡ አይተወኝ
አለኝ ፡ ያለሱ
አለኝ ፡ ማን ፡ አለኝ

አዝ፦ አለኝ ፡ ጌታ
አለኝ ፡ ኢየሱስ (፬x)

አልፈራም ፡ ጌታ ፡ እንደሌለው
ጠላቴ ፡ ይጣ ፡ የሚለው
መንደሬን ፡ እሳቱ ፡ ከቧል
እኔ ፡ ያለኝ ፡ ከሰው ፡ ይለያል (፪x)

ያ ፡ ሲሄድ ፡ መቶ ፡ ሳይቆይ
ሲሸሽኝ ፡ ከሩቅ ፡ አይቶኝ
ጌታ ፡ ግን ፡ ቤቴ ፡ ገብቶ
አሳየኝ ፡ ሁሉን ፡ ሰርቶ (፪x)

አሳየኝ ፡ ሁሉን ፡ ሰርቶ (፬x)