ኧረ ፡ በረከቱ (Ere Bereketu) - ቃልኪዳን ፡ ጥላሁን

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ቃልኪዳን ፡ ጥላሁን
(Kalkidan Tilahun)

Yeqaleh Fechi Yaberal.jpg

የቃልህ ፡ ፍቺ ፡ ያበራል
(Yeqaleh Fechi Yaberal)
ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፮ (2013)
ቁጥር (Track):

(7)

ርዝመት (Len.): 7:34
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
ሌሎች ፡ የቡድን ፡ አልበሞች
(Other Collection Albums

እንዳለፈ ፡ ውኃ ፡ መከራዬን ፡ አስረሳኝ (፪x)
እንደ ፡ ጠዋት ፡ ፀሐይ ፡ ሕይወቴን ፡ አበራው (፪x)
እንደ ፡ ቀትር ፡ ደግሞ ፡ አደመቀው ፡ እንደገና (፪x)

ኧረ ፡ እንደው (፪x) ፡ ምን ፡ ይሻለኛል
ዝም ፡ ብሎ ፡ እግዚአብሔር ፡ ይባርከኛል ፣ ይባርከኛል (፪x)

ኧረ ፡ በረከቱ ፡ ገደብ ፡ አጣ (፬x)

አዎ ፡ ለማዕበሉ ፡ ገደብ ፡ አለው
ለወጀቡ ፡ ገደብ ፡ አለው
ለመከራው ፡ ገደብ ፡ አለው
ግን ፡ ለበረከቱ ፡ ገደብ ፡ የለው (፬x)

እኔ ፡ ዝም ፡ ብዬ ፡ ሳመልክህ
እኔ ፡ ዝም ፡ ብዬ ፡ ሳከብርህ
እኔ ፡ ዝም ፡ ብዬ ፡ ስወድህ
እኔ ፡ ዝም ፡ ብዬ ፡ ስሰጥህ

የሰማያትንም ፡ መስኮቶች ፡ ከፈትክና (፫x)
በረከትን ፡ አወረድከው ፡ እንደገና (፫x)
እንደገና (፬x)

ኧረ ፡ በረከቱ ፡ ገደብ ፡ አጣ (፬x)

እንዴት ፡ ብዬ ፡ ላሳያችሁ
ድንቅ ፡ እኮ ፡ ነው ፡ አምላካችሁ (፫x)

እርሱ ፡ እኮ ፡ ነው ፡ የሞላው
በመስፈሪያው ፡ ሰፈረው
ነቀነቀውና ፡ ጨቆነው (፬x)

ይባርካል ፡ እጁ ፡ ያጠግባል
የልብንም ፡ መሻት ፡ ሁሉ ፡ ይሰጣል
የላይኛውን ፡ እና ፡ የታችኛውን ፡ ምንጪ
ሌላ ፡ ማን ፡ ይሰጣል ፡ እግዚአብሔር ፡ ነው ፡ እንጂ (፪x)

አዎ ፡ ለሀዘኑ ፡ ገደብ ፡ አለው
ለለቅሶውም ፡ ገደብ ፡ አለው
ለጭንቀቱም ፡ ገደብ ፡ አለው
ለእንቆቅልሽ ፡ ገደብ ፡ አለው
ለችግሩ ፡ ገደብ ፡ አለው
ለማጣቱ ፡ ገደብ ፡ አለው
ለበሽታው ፡ ገደብ ፡ አለው

ግን ፡ ለበረከቱ ፡ ገደብ ፡ የለው (፮x)
ኧረ ፡ በረከቱ ፡ ገደብ ፡ አጣ (፮x)




blog comments powered by Disqus