ውለታ ፡ አለብኝ (Weleta Alebegn) - አገኘሁ ፡ ይደግ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
አገኘሁ ፡ ይደግ
(Agegnehu Yideg)

Lyrics.jpg


(6)

ሃሌሉያ ፡ ታላቅ ፡ ነህ
(Hallelujah Talaq Neh)

ዓ.ም. (Year): ፲ ፱ ፻ ፺ ፮ (2002)
ቁጥር (Track):

(3)

ርዝመት (Len.): 5:31
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የአገኘሁ ፡ ይደግ ፡ አልበሞች
(Albums by Agegnehu Yideg)

ላመስግንህ ፡ እንጂ ፡ (ደግሜ ፡ ደግሜ) (፪x)
በጣፈጠ ፡ ቃና ፡ እስከሚችል ፡ አቅሜ ፡ እንደሚችል ፡ አቅሜ
ለዘለዓለሙ ፡ ዕድል ፡ ፈንታዬ ፡ ነው
(አረ ፡ እንደኔ ፡ የታደለ ፡ ማንነው) (፪x)

ውለታው ( (፪x) አሜን ፡ (አለብኝና) (፪x)
ድምጹ ፡ በጣፈጠ ፡ በበገና
እዘምራለሁኝ ፡ (ገና ፡ ፡ ፡ ፡

ማዳንህ ፡ ተገልጦ ፡ እኔንም ፡ አገኘኝ
ከቅዱሳን ፡ ጋራ ፡ አመስግን ፡ አሰኘኝ ፡ መዘመር ፡ አሰኘኝ
አደገድጋለሁ ፡ ለብሸ ፡ ምሥጋና
(ክብሬን ፡ እጥላለሁ ፡ ክብሬ ፡ አንተ ፡ ነህና) (፪x)

አዝ
ውለታው

አሁንስ ፡ ረካሁ ፡ ሰማይ ፡ ተከፍቶልኝ ፡ ደጅህ ፡ ተከፍቶልኝ
የምሥጋናዬ ፡ ጭስ ፡ ወደ ፡ ላይ ፡ አርጐ ፡ ወደ ፡ አንተ ፡ደርሶልኝ
ለእኔስ ፡ ከዚህ ፡ በላይ ፡ ምንም ፡ ደስታ ፡ የለም
ለበጉ ፡ መዘመር ፡ እስከዘለዓለም ፡ ለኢየሱስ ፡ መዘመር ፡ እስከዘለዓለም

አዝ
ውለታው

የጌታ ፡ ውለታው ፡ (ሰው ፡ ያደረጋችሁ) (፪x)
ከአውሬው ፡ አፍ ፡ ነጥቆ ፡(ከሞት ፡ ያዳናችሁ) (፪x)
ከእኔ ፡ ጋር ፡ ሁኑና ፡ እንሰዋ ፡ ምሥጋና
ከጥንት ፡ አስከዛሬ ፡ ኢየሱስ ፡ ገናና
ነገም ፡ ለዘለዓለም ፡ እርሱ ፡ ነው ፡ ገናና

አዝ
ውለታው

ኦ ፡ ገና ፡ ገና