ያመለጠ ፡ እኔ ፡ ነኝ (Yamelete Enie Negn) - አዲስዓለም ፡ አሰፋ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
አዲስዓለም ፡ አሰፋ
(Addisalem Assefa)

Addisalem Assefa 3.jpg


(3)

ያመለጠ ፡ እኔ ፡ ነኝ
(Yamelete Enie Negn)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፭ (2013)
ቁጥር (Track):

(1)

ርዝመት (Len.): 6:24
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የአዲስዓለም ፡ አሰፋ ፡ አልበሞች
(Albums by Addisalem Assefa)

እስሬን ፡ ጥብቅ ፡ አደረገና
ማረጂያውን ፡ ሳል ፡ አረገና
ጉድጓድ ፡ ምሶ ፡ ሲጠብቀኝ
ቀን ፡ ቀጥሮ ፡ ዋጥ ፡ ሊያደርገኝ
ያመለጠ ፡ እኔ ፡ ነኝ ፡ ያመለጠ (፬x)

እስሬን ፡ ጥብቅ ፡ አደረገና
ማረጂያውን ፡ ሳል ፡ አረገና
ጉድጓድ ፡ ምሶ ፡ ሲጠብቀኝ
ቀን ፡ ቀጥሮ ፡ ዋጥ ፡ ሊያደርገኝ
ያመለጠ ፡ እኔ ፡ ነኝ ፡ ያመለጠ (፬x)

አዝ፦ ያን ፡ ለት ፡ ነው ፡ አድራሻዬ ፡ የተቀየረዉ
ያን ፡ ለት ፡ ነው ፡ ችግር ፡ ለቆኝ ፡ ትቶኝ : የሄደው
ያን ፡ ለት ፡ ነው ፡ ያ ፡ ከሳሼ ፡ ጉድ ፡ የፈላበት
ያን ፡ ለት ፡ ነው ፡ ደጉ ፡ ጌታ ፡ ቤት ፡ የገባበት
ያመለጠ ፡ እኔ ፡ ነኝ ፡ ያመለጠ (፬x)

ከሲኦል ፡ መትረፌ ፡ በኢየሱስ ፡ ማረፌ ፡ ይህ ፡ ካልገረመኝ
ከልዑሉ ፡ ጋራ ፡ በቀኝ ፡ መቀመጤ ፡ ካላስጨፈረኝ
ታዲያ ፡ ምን ፡ ይግረመኝ ፡ ከመትረፌ ፡ ሌላ ፡ ምን ፡ ያስጨፍረኝ
ደሙን ፡ ከፍሎ ፡ እኮ ፡ ነው ፡ የሕይወቴ ፡ ጌታ ፡ ኧረፍት ፡ የሰጠኝ

አዝ፦ ዛሬም ፡ ይግረመኝ ፡ እንጂ ፡ ነገም ፡ ይግረመኝ
በእርሱ ፡ አይደለም ፡ ወይ ፡ ችግሬ/ጨለማው ፡ እጁን ፡ ያሰጠኝ (፪x)
ያመለጠ ፡ እኔ ፡ ነኝ ፡ ያመለጠ (፬x)
ያመለጠ ፡ እኔ ፡ ነኝ (፬x)

በጣም ፡ ደካማ ፡ ሰው ፡ ሸክም ፡ ያጐበጠኝ ፡ የከበደብኝ
እንዲያው ፡ ወዶኝ ፡ እንጂ ፡ መዳን ፡ ያልተገባኝ ፡ ሙት ፡ ሰው ፡ ነበርኩኝ
መች ፡ ምህረት ፡ ወድጄ ፡ ወይስ ፡ እሮጬ ፡ ነው ፡ ይህ ፡ የሆነልኝ
የቀደሰኝ ፡ ጌታ ፡ መርገሜን ፡ ሻረና ፡ በሕይወት ፡ ኑሪ ፡ አለኝ

አዝ፦ ዛሬም ፡ ይግረመኝ ፡ እንጂ ፡ ነገም ፡ ይግረመኝ
በእርሱ ፡ አይደለም ፡ ወይ ፡ ችግሬ/ጨለማው ፡ እጁን ፡ ያሰጠኝ (፪x)
ያመለጠ ፡ እኔ ፡ ነኝ ፡ ያመለጠ (፬x)

እኔ ፡ ነኝ (፬x)
ዘንዶ ፡ የተወጋልኝ ፡ እሳቱ ፡ የጠፋልኝ
ከአፈር ፡ የተነሳሁኝ ፡ ጌታ ፡ ሞገስ ፡ የሆነኝ
ዘንዶ ፡ የተወጋልኝ ፡ እሳቱ ፡ የጠፋልኝ
ከአፈር ፡ የተነሳሁኝ ፡ ጌታ ፡ ሞገስ ፡ የሆነኝ

አዝያመለጠ ፡ እኔ ፡ ነኝ ፡ ያመለጠ (፬x)