ሲወድ ፡ ጌታ (Siwed Gieta) - አዲስዓለም ፡ አሰፋ

From WikiMezmur, the free amharic mezmur lyrics database.
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
አዲስዓለም ፡ አሰፋ
(Addisalem Assefa)

Addisalem Assefa 2.jpg


(2)

ሰባሪው ፡ ጌታ ፡ ከፊቴ ፡ ወጥቷል
(Sebariw Gieta Kefitie Wettual)

ዓ.ም. (Year): ፳ ፻ ፩ (2008)
ቁጥር (Track):

(7)

ርዝመት (Len.): 5:47
ሌሎች ፡ የአልበሙ ፡ መዝሙሮች
(Other Songs in the Album)
የአዲስዓለም ፡ አሰፋ ፡ አልበሞች
(Albums by Addisalem Assefa)

ነፍስ ፡ እስከመስጠት ፡ ድረስ
በዘላለም ፡ መውደድ ፡ ወዶኛል (፪x)
ፍቅሩ ፡ ይቀንሳል ፡ ብዬ
አልሰጋም ፡ በዚህ ፡ ደስ ፡ ይለኛል
አልሰጋም ፡ በዚህ ፡ ደስ ፡ ይለኛል (፪x)

አዝ፦ ለዘላለም ፡ ነዉ (፬x)
ሲወድ ፡ ጌታ ፡ እስከመስቀል ፡ ነዉ (፪x)
ሲወድ ፡ ጌታ ፡ ላይጠላ ፡ ነዉ (፪x)

እኩል ፡ ለሰው ፡ ሁሉ ፡ ፍቅሩ ፡ እኩል
አቅቶኛል ፡ ብሎ ፡ ሸርተት ፡ አይል
ባስቀመትኩት ፡ ቦታ ፡ የሚገኝ
ታማኝ ፡ መልካም ፡ ወዳጅ ፡ ነው ፡ ያለኝ

ነፍስ ፡ እስከመስጠት ፡ ድረስ
በዘላለም ፡ መውደድ ፡ ወዶኛል (፪x)
ፍቅሩ ፡ ይቀንሳል ፡ ብዬ
አልሰጋም ፡ በዚህ ፡ ደስ ፡ ይለኛል (፪x)

አዝ፦ ለዘላለም ፡ ነዉ (፬x)
ሲወድ ፡ ጌታ ፡ እስከመስቀል ፡ ነዉ (፪x)
ሲወድ ፡ ጌታ ፡ ላይጠላ ፡ ነዉ (፪x)

እስከመጨረሻ ፡ ወዶኛል ፡ ወዶኛል
በማይለቀው ፡ እጁ ፡ ይዞኛል ፡ ይዞኛል
ከትከሻው ፡ መሃል ፡ አድራለሁ ፡ አድራለሁ
ፍቅሩ ፡ እያባበለኝ ፡ ኖራለሁ ፡ ኖራለሁ

ዛሬ ፡ ይዞ ፡ ነገ ፡ አይለቀኝም ፡ ሂጂ ፡ ብሎ ፡ አያባርረኝም
ተመችቶኝ ፡ ኖራለሁ ፡ በቤቱ ፡ ተሸክሞኝ ፡ በሰፊ ፡ ትዕግስቱ
ዛሬ ፡ ይዞ ፡ ነገ ፡ አይለቀኝም ፡ ሂጂ ፡ ብሎ ፡ አያባርረኝም
ያለፍርሃት፡ ኖራለሁ ፡ በቤቱ ፡ ተሸክሞኝ ፡ በሰፊ ፡ ትዕግስቱ

ነፍስ ፡ እስከመስጠት ፡ ድረስ
በዘላለም ፡ መውደድ ፡ ወዶኛል (፪x)
ፍቅሩ ፡ ይቀንሳል ፡ ብዬ
አልሰጋም ፡ በዚህ ፡ ደስ ፡ ይለኛል (፪x)

አዝ፦ ለዘላለም ፡ ነዉ (፬x)
ሲወድ ፡ ጌታ ፡ እስከመስቀል ፡ ነዉ (፪x)
ሲወድ ፡ ጌታ ፡ ላይጠላ ፡ ነዉ (፪x)

እስከመጨረሻ ፡ ወዶኛል ፡ ወዶኛል
በማይለቀው ፡ እጁ ፡ ይዞኛል ፡ ይዞኛል
ከትከሻው ፡ መሃል ፡ አድራለሁ ፡ አድራለሁ
ፍቅሩ ፡ እያባበለኝ ፡ ኖራለሁ ፡ ኖራለሁ


keduse egzabher

Leleama